ውሸት መሆኑን እያወቀ ከኔ አንድ ሐዲሥን ያወራ ሰው ከውሸታሞች አንዱ ነው።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከሰሙራ ቢን ጁንዱብና ሙጚራ ቢን ሹዕባ (ረዲየሏሁ ዐንሁማ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲህ ብለዋል: "ውሸት መሆኑን እያወቀ ከኔ አንድ ሐዲሥን ያወራ ሰው ከውሸታሞች አንዱ ነው።"»
Explanation
Benefits
የውሸታምነት ባህሪ ውሸትን በፈጠረ ሁሉ ላይ፣ በማስተላለፉ በተሳተፈ ላይና በሰዎች መካከል ያሰራጨውም ሁሉ ይገለፅበታል።
የተፈበረከ ሐዲሥ መሆኑን ባወቀ ሰው ወይም የተፈበረከ መሆኑን ጥርጣሬው ባመዘነ ሰው ላይ ለማስጠንቀቅ ካልሆነ በቀር የተፈበረከ ሐዲሥን ማውራት አይፈቀድም።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

