ሆነ ብሎ በኔ ላይ የዋሸ ሰው ከእሳት የሆነ መቀመጫውን ያዘጋጅ።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: "የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲህ ብለዋል: "ሆነ ብሎ በኔ ላይ የዋሸ ሰው ከእሳት የሆነ መቀመጫውን ያዘጋጅ።"
Explanation
Benefits
በነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ላይ መዋሸትን ተከትሎ ከሚመጣው ዱንያዊና ሃይማኖታዊ ብልሽት ከባድነት አንፃር እርሳቸው ላይ መዋሸት በሌሎች ሰዎች ላይ እንደመዋሸት እንዳልሆነ እንረዳለን።
ሐዲሦች በትክክል ከነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) መነገራቸውን ሳናረጋግግጥ በፊት ማሰራጨት መከልከሉን እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

