አንዳችሁ ዝንባሌው ይዤ የመጣሁትን እስከሚከተል ድረስ አላመነም።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ሙሐመድ ዐብደላህ ቢን ዐምር ቢን አልዓስ -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ፦ «የአላህ መልክተኛ -የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና - እንዲህ ብለዋል፦ "አንዳችሁ ዝንባሌው ይዤ የመጣሁትን እስከሚከተል ድረስ አላመነም።"
Explanation
Benefits
የአይምሮውን ወይም የባህሉን ፍርድ መልክተኛው -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- ይዘውት ከመጡት መመርያ የሚያስቀድም ሰው ከርሱ ላይ ኢማን ውድቅ መደረጉ ለሁሉም ሰው ማስጠንቀቂያ ነው።
ሐዲሡ ላይ «ይዤው ለመጣሁት» ማለታቸው በሁሉም ነገር ሸሪዓን ማስዳኘት ግዴታ መሆኑን ያስረዳናል።
ኢማን በአምልኮ ይጨምራል በወንጀል ደግሞ ይቀንሳል።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

