ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ሁለት ሁለት ጊዜ ዉዱእ አድርገዋል።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከዐብደላህ ቢን ዘይድ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: "ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ሁለት ሁለት ጊዜ ዉዱእ አድርገዋል።"
Explanation
Benefits
አንድ አንድ ወቅት ላይ ሁለት ሁለት ጊዜ ዉዱእ ማድረግ የተደነገገ መሆኑን እንረዳለን።
ጭንቅላትን በማበስ ዙሪያ የተደነገገው አንድ ጊዜ ብቻ ማበስ ነው።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

