افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#4809[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

እናንተ ሰዎች ሆይ! ወደ አላህ ተመለሱ (ተውበት አድርጉ)፤ እኔ በቀን መቶ ጊዜ ወደርሱ እመለሳለሁ (ተውበት አደርጋለሁ።)

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከአልአገርሪ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: ከነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) ሶሐቦች መካከል አንዱ ነበር። እንዲህ አለ: «የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) እንዲህ ብለዋል: "እናንተ ሰዎች ሆይ! ወደ አላህ ተመለሱ (ተውበት አድርጉ)፤ እኔ በቀን መቶ ጊዜ ወደርሱ እመለሳለሁ (ተውበት አደርጋለሁ።)"
02

Explanation

ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) ሰዎች ተውበትና ምህረት መጠየቅን እንዲያበዙ አዘዙ። እርሳቸው የቀደመውም ሆነ የወደፊት ወንጀላቸው የተማረ ከመሆኑም ጋር እሳቸውም በቀን ከመቶ ጊዜ በላይ ወደ አላህ ተውበት እንደሚያደርጉና ምህረት እንደሚጠይቁ ተናገሩ። ይህም ለአላህ ያላቸውን የተሟላ መዋደቅና የተሟላ ባርነትን የሚያሳይ ነው።
03

Benefits

እያንዳንዱ የኢማን ደረጃው ከፍ ያለ ቢሆን እራሱ ወደ አላህ መመለስ ይገባዋል። ሁሉም ሰው የአላህን ሐቅ ከመወጣት በኩል ያጎደለው ነገርም ሳይኖር አይቆርምና ነፍሱን በተውበት ማሟላት ይገባዋል። {ምእመናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተጸጸቱ።}
ክልክሎችንና ወንጀሎችን ለፈፀመም ይሁን ግዴታዎችን ከመፈፀም ያጓደለም ባጠቃላይ ተውበት ማድረግ ይገባዋል።
ተውበት ሲያደርጉ ለአላህ አጥርቶ ማድረግ ተውበቷ ተቀባይነት እንድታገኝ መስፈርቷ ነው። ከአላህ ውጪ ለሆነ አካል ወንጀልን የተወ ሰው ተውበት አደረገ አይባልም።
ነወዊይ እንዲህ አሉ: "ተውበት ሶስት መስፈርቶች አሉት። ከወንጀሉ መውጣት፣ ወንጀሉን በመፈፀሙ መፀፀት፣ ወደመሰል ወንጀሎች ላይመለስ ቁርጠኛ የሆነ ውሳኔ መወሰን ናቸው። ወንጀሏ ከሰው ልጅ ጋር ተያያዥነት ካላት አራተኛ መስፈርት አላት። እርሱም: የሰራውን በደል ወደ ባለቤቱ መመለስ ወይም ከርሱ መጥራትን ማስገኘት ነው።
የነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) ምህረት መጠየቅ ለሰሩት ወንጀል መሆን እንደማይጠበቅበት መገንዘብ ያስፈልጋል። ይልቁንም ይህ ባርነታቸው የተሟላ ስለሆነ፤ አላህን በማውሳት ልባቸው የተንጠለጠለች ስለሆነ፤ የአላህ ሐቅ ትልቅ እንደሆነ ለማሳወቅ፤ ባሪያው ምንም ያህል ቢሰራ የአላህን ፀጋ ማጓደሉ እንደማይቀር ለመግለፅ፤ ከርሳቸው በኋላ ለኡመታቸው ከመደንገግ አኳያና ከዚህም ውጪ በርካታ ጥበቦችን ይዟል።

Attribution

[ሙስሊም ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...