HadeethEnc · 1.23.0
የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና በሌላ ጊዜያት ለአምልኮ ከሚጥሩት የተለየ በመጨረሻዎቹ አስሩ የረመዷን ቀናት ይጥሩ ነበር።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
የአማኞች እናት ከሆነችው ከዓኢሻ (ረዲየሏሁ ዐንሃ) - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና - እንደተላለፈው፦ "የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና በሌላ ጊዜያት ለአምልኮ ከሚጥሩት የተለየ በመጨረሻዎቹ አስሩ የረመዷን ቀናት ይጥሩ ነበር።"
02
Explanation
ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና የመጨረሻዎቹ አስሩ የረመዷን ቀናት የመጡ ጊዜ በአምልኮና ትርፍ ስራዎች ላይ ጥረት ያደርጉ ነበር። በሌላ ወቅት ይጥሩ ከነበሩት የበለጠ በመልካም ስራ አይነቶች፣ በአምልኮና፣ በበጎ አድራጎት ዘርፎች አበዝተው ይጥሩ ነበር። ይህም እንዚህ ሌሊቶች ያላቸው ደረጃ የላቀና ከፍያለ ስለሆነ እንዲሁም ለይለተል ቀደርንም ለመፈለግ ነው።
03
Benefits
በረመዷን ወር ባጠቃላይ በተለይ የመጨረሻዎቹ አስር ቀናት ላይ መልካም ስራዎችንና የተለያዩ አምልኮዎችን በማብዛት መነሳሳቱን እንረዳለን።
የመጨረሻዎቹ አስር የረመዷን ቀናት ከሀያ አንደኛው ምሽት ጀምሮ እስከ ወሩ መጨረሻ ድረስ ይሄዳል።
የላቁ ወቅቶችን በአምልኮ ማሳለፍ እንደሚወደድ እንረዳለን።
የመጨረሻዎቹ አስር የረመዷን ቀናት ከሀያ አንደኛው ምሽት ጀምሮ እስከ ወሩ መጨረሻ ድረስ ይሄዳል።
የላቁ ወቅቶችን በአምልኮ ማሳለፍ እንደሚወደድ እንረዳለን።
Attribution
[ሙስሊም ዘግበውታል።]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

