ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ስለ አንሷሮች እንዲህ አሉ: "አማኝ እንጂ አይወዳቸውም፤ ሙናፊቅ እንጂ አይጠላቸውም። አንሷሮችን የወደደ አላህ ይወደዋል። አንሷሮችን የጠላ አላህ ይጠላዋል።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከበራእ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው፦ ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ስለ አንሷሮች እንዲህ አሉ: "አማኝ እንጂ አይወዳቸውም፤ ሙናፊቅ እንጂ አይጠላቸውም። አንሷሮችን የወደደ አላህ ይወደዋል። አንሷሮችን የጠላ አላህ ይጠላዋል።"
Explanation
Benefits
የአላህን ወዳጆች መውደድና መርዳት አላህ ባሪያውን የሚወድበት አንዱ ምክንያት ነው።
በእስልምና ቀዳሚ የሆኑት የመጀመሪያቹ ያላቸውን ደረጃ እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

