افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#3024[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

እኔ የማትጎዳና የማትጠቅም ድንጋይ መሆንህን አውቃለሁ። እኔ ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) ሲስሙህ ባላይህ ኖሮ አልስምህም ነበር።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከዑመር (ረዺየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራውን ይውደድለትና - እንደተላለፈው: "ዑመር ወደ ጥቁሩ ድንጋይ (ሐጀሩል አስወድ) መጣና ሳመው። እንዲህም አለ: እኔ የማትጎዳና የማትጠቅም ድንጋይ መሆንህን አውቃለሁ። እኔ ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) ሲስሙህ ባላይህ ኖሮ አልስምህም ነበር።"
02

Explanation

የአማኞች መሪ ዑመር ቢን ኸጧብ (ረዺየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራውን ይውደድለትና - በካዕባ ማእዘን ወደሚገኘው ጥቁር ድንጋይ መጣና ሳመው። እንዲህም አለ "እኔ የማትጎዳና የማትጠቅም ድንጋይ መሆንህን አውቃለሁ። እኔ ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ሲስሙህ ባላይህ ኖሮ አልስምህም ነበር።"
03

Benefits

ጦዋፍ የሚያደርጉ ሰዎች በሐጀረል አስወድ (በጥቁሩ ድንጋይ) በኩል ሲያልፉ በቀላሉ ለመሳም ከቻሉ መሳማቸው የተደነገገ መሆኑን እንረዳለን።
ጥቁሩን ድንጋይ በመሳም የሚፈለገው የአላህን መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና መከተል ነው።
ነወዊይ እንዲህ ብለዋል: "ሀሳቡም ይህ ድንጋይ መጥቀምም ሆነ መጉዳትን አይችልም ነው። እንደማንኛውም እንደማይጎዱና እንደማይጠቅሙ ፍጡራን እርሱም የተፈጠረ ድንጋይ ነው። ዑመር ይህንን ንግግር በዚህ መድረክ ያሰራጨውም በሁሉም ሀገር ምስክር እንዲሆንና ከተለያዩ ሀገራት የተገኙ የሐጅ ሰዎች እንዲሸመድዱት ነው።"
አምልኮ የተገደበ ነው። አላህና መልክተኛው ከደነገጉት ውጪ አይደነገግም።
ጥበቡ ባይታወቅ እንኳ አምልኮዋ ትክክለኛ ከሆነች ትሰራለች። ሰዎች ትእዛዙን ተግባራዊ ማድረጋቸውና መታዘዛቸው ራሱ ከአምልኮ ዋነኛ ጥበቦች መካከል አንዱ ነውና።
እንደ ድንጋይና ከርሱ ውጪ ያሉ መሰል ነገሮችን በሸሪዓ እስካልታዘዘ ድረስ በአምልኳዊ መንገድ እነርሱን መሳም መከልከሉን እንረዳለን።

Attribution

[ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...