በድርና ሑደይቢያ ላይ የተሳተፈ ሰው እሳት አይገባም።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከጃቢር ቢን ዐብደላህ ረዲየሏሁ ዐንሁማ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ብለዋል: "በድርና ሑደይቢያ ላይ የተሳተፈ ሰው እሳት አይገባም።"»
Explanation
Benefits
አላህ እነርሱን ከበዳይነት (ሊጠብቃቸው) ኃላፊነት እንደወሰደላቸው፤ በኢማን ላይ መሞትን እንደሚገጥማቸው፤ የእሳት ቅጣት ሳይነካቸውም ጀነት እንደሚያስገባቸው መገለፁን እንረዳለን። ይህም አላህ ለሻው የሚሰጠው የአላህ ችሮታ ነው። አላህ የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

