የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሶላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይስፈንና) መፀዳጃ ቤት ይገቡና እኔና የኔ እኩያ የሆነ ልጅም ውሃ የያዘ ዕቃና አንካሴ ተሸክመን እንወስድላቸው ነበር። በውሃውም እስቲንጃእ ያደርጉበት ነበር።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአነስ ቢን ማሊክ -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተላለፈው እንዲህ ብለዋል፦ "የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሶላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይስፈንና) መፀዳጃ ቤት ይገቡና እኔና የኔ እኩያ የሆነ ልጅም ውሃ የያዘ ዕቃና አንካሴ ተሸክመን እንወስድላቸው ነበር። በውሃውም እስቲንጃእ ያደርጉበት ነበር።"
Explanation
Benefits
በሚፀዳዳበት ጊዜ ሀፍረተ ገላውን ማንም ሰው እንዳያይበት መደበቅ ይገባል። ምክንያቱም የሌላን ሰው ሀፍረተ ገላ መመልከት ክልክል ነው። የአላህ መልክተኛም (የአላህ ሶላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይስፈንና) መሬት ላይ አንካሴያቸውን ተክለው የሚሸፍናቸውን ልብስ አንካሴው ላይ ያደርጉ ነበር።
ልጆች ኢስላማዊ ስነ-ስርዓትን እንዲወርሱ ማስተማርና በዛም ላይ ማነፅ እንደሚገባ እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

