HadeethEnc · 1.23.0
ከናንተ መካከል እውነታን ተመልክቶ ወይም አውቆ ከመናገር ማናችሁንም ቢሆን ለሰዎች ያለው ፍራቻ እንዳይከለክለው።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
ከአቡ ሰዒድ አልኹድሪይ ረዲየሏሁ ዐንሁ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው ነቢዩ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና - እንዲህ ብለዋል፦ "ከናንተ መካከል እውነታን ተመልክቶ ወይም አውቆ ከመናገር ማናችሁንም ቢሆን ለሰዎች ያለው ፍራቻ እንዳይከለክለው።"
02
Explanation
ነቢዩ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- በባልደረቦቻቸው መካከል ኹጥባ አደረጉ። ከመከሯቸው ጉዳዮችም አንዱ የትኛውም ሙስሊም እውነትን ተመልክቶ ወይም አውቆ ከመናገርና በርሱ ከማዘዝ ሰዎችንና ሀይላቸውን መፍራትና መስጋት እንዳይከለክለው ነው።
03
Benefits
እውነትን ግልፅ በማድረግና ሰዎችን ፍራቻ እውነትን ባለመሸሸግ ዙሪያ መነሳሳቱን እንረዳለን።
እውነትን መናገር ማለት በአነጋገር መንገዱ ስርአትን፣ ጥበብንና በመልካም መልኩ መገሰፅን አይተግብር ማለትን አያሲዝም።
መጥፎን ማውገዝና ከአላህ ሐቅ ጋር ከሚጋጭ የሰዎች ጥቅም የአላህን ሐቅ ማስቀደም ግዴታ መሆኑን እንረዳለን።
እውነትን መናገር ማለት በአነጋገር መንገዱ ስርአትን፣ ጥበብንና በመልካም መልኩ መገሰፅን አይተግብር ማለትን አያሲዝም።
መጥፎን ማውገዝና ከአላህ ሐቅ ጋር ከሚጋጭ የሰዎች ጥቅም የአላህን ሐቅ ማስቀደም ግዴታ መሆኑን እንረዳለን።
Attribution
[ቲርሚዚ፣ ኢብኑ ማጀህና አሕመድ ዘግበውታል።]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

