ጥፍጥናን ቆራጩን ማስታወስ አብዙ።" ሞትን ማለታቸው ነው።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ሁረይራ ረዲየሏሁ ዐንሁ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልዕክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ብለዋል: "ጥፍጥናን ቆራጩን ማስታወስ አብዙ።" ሞትን ማለታቸው ነው።
Explanation
Benefits
ሞትንና ከሞት በኋላ ያለውን ህይወት ማስታወስ የተውበት፣ ከወንጀል የመውጣትና ለመጪው አለም የመዘጋጀት ሰበብ ነው።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

