افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#66203[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

አማኝ የሆነ ሰው ክልክል የሆነን ደም እስካላፈሰሰ ድረስ በሃይማኖቱ ነፃነት ውስጥ ከመሆን አይወገድም።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከኢብኑ ዑመር ረዲየሏሁ ዓንሁማ -አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ብለዋል "አማኝ የሆነ ሰው ክልክል የሆነን ደም እስካላፈሰሰ ድረስ በሃይማኖቱ ነፃነት ውስጥ ከመሆን አይወገድም።"»
02

Explanation

ነቢዩ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- አማኝ የሆነ ሰው በመልካም ስራዎቹ ላይ ነፃነትና የአላህ እዝነት፣ ምህረትና ይቅርታው ውስጥ ከመሆን እንደማይወገድ ተናገሩ። መግደሉ ክልክል የሆነን ሰው የገደለ ጊዜ ግን ስራው የግድያውን ወንጀልና ይህን ትልቅ ወንጀሉን ስለማትሸፍን ስራው ትጠብበታለች።
03

Benefits

ያለአግባብና ሆን ብሎ የመግደልን ከባድነት እንረዳለን። ይህም አማኝን በሃይማኖቱ ከነበረው ነፃነት ወደ መጣበብ ያወጣዋልና።
ክልክል የሆኑ ደሞች አራት አይነቶች ናቸው። 1 - የሙስሊም ደም። ይህም እጅግ ከባዱ ነው። 2 - የዚሚይ ደም። ዚሚይ ማለት በሃይማኖታቸው ፀንተው በሙስሊም ሃገር ውስጥ እየኖሩ ለሙስሊሞች ግብር በመክፈልና የሙስሊሞችን ህግና ደንብ በማክበር የሚኖሩ አይሁዶችና ክርስቲያኖች ናቸው። 3 - የሙዓሃድ ደም። እነርሱም በነርሱና በኛ መካከል ላንወጋቸውና ላይወጉን የጦር ቃልኪዳን የተስማማናቸው በሀገራቸው የሚኖሩ ከሃዲዎች ናቸው። 4 - የሙስተእሚን ደም ነው። እርሱም በኛና በርሱ መካከል ቃልኪዳንም ሆነ የግብር መክፈል ውል የሌለ ሙስሊሞችን የሚዋጋ ከሃዲ ሲሆን ነገር ግን ለተወሰነ ወቅት ከመሪው ወይም ለዚህ ከተሾመ የሚመለከተው አካል ወደ ሙስሊሞች ሃገር እንዲገባ ደህንነት የተሰጠው ሰው ነው።

Attribution

[ቡኻሪ ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...