እነሆ የሚዋሹና ግፈኛ የሆኑ መሪዎች ይመጣሉ። ውሸታቸውን አምኖ የተቀበለና በበደላቸው ላይ ያገዛቸው እርሱም ከኔ አይደለም። እኔም ከርሱ አይደለሁም።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከሑዘይፋህ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: ነቢዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ብለዋል: "እነሆ የሚዋሹና ግፈኛ የሆኑ መሪዎች ይመጣሉ። ውሸታቸውን አምኖ የተቀበለና በበደላቸው ላይ ያገዛቸው እርሱም ከኔ አይደለም። እኔም ከርሱ አይደለሁም። ወደኔ ምንጭም (ወደ ሐውድ) አይመጣም። የነርሱን ውሸት አምኖ ያልተቀበለና በበደላቸውም ላይ ያላገዛቸው ሰው ደሞ እርሱ ከኔ ነው። እኔም ከርሱ ነኝ። ወደኔ ምንጭ (ሐውድም) ይመጣል።"
Explanation
Benefits
መሪን በበደሉ ላይ የተባበረ ሰው የሚደርስበት ቅጣት መገለፁ፤
ይህ ሐዲሡ ውስጥ የመጣው ዛቻ ይህ ድርጊት ክልክል መሆኑንና ከትላልቅ ወንጀሎች መሆኑን ይጠቁማል።
በበጎና አላህን በመፍራት ላይ መተባበር ላይ መነሳሳቱን፤ በወንጀልና ወሰን በማለፍ ላይ ከመተባበርም መቆጠብ እንደሚገባ እንረዳለን።
ለነቢያችን ሙሐመድ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- ሐውድ (ምንጭ) እንደሚሰጣቸውና ኡመታቸውም ከምንጯ ለመጠጣት እንደሚወርዱ መረጋገጡን እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

