ቁርኣን የአላህ መልክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን አርባ ዓመታቸው ላይ ሳሉ ወረደ
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ኢብኑ ዐባስ -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና- እንዲህ ብለዋል፦ ቁርኣን የአላህ መልክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን አርባ ዓመታቸው ላይ ሳሉ ወረደ። በመካ አስራ ሦስት ዓመታት ቆዩ። ከዚያም በስደት ታዘዙ። ወደ መዲና ተሰደውም አስር ዓመታትን ቆዩ። ከዚያም ነብዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን አረፉ።
Explanation
Benefits
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

