የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነው ጌታ እምላለሁ! መጠጫ እቃው ከሰማይ ከዋክብት ቁጥር የበዛ ነው።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
አቡ ዘር -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና- እንዲህ አሉ፦ "የአላህ መልክተኛ ሆይ! የኩሬው መጠጫ እቃ ምንድነው?" አልኳቸው። "የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነው ጌታ እምላለሁ! መጠጫ እቃው ከሰማይ ከዋክብት ቁጥር የበዛ ነው። ንቁ! ይህም ከደመና የፀዳ የሌሊት ድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ከሚታዩት የከዋክብት ቁጥር የበዛ ነው። የጀነት እቃ ነው። ከእርሱ የጠጣም ለመጨረሻ ጊዜ ከነበረበት ጥም ውጪ አይጠማም። ከጀነት የሆኑ ሁለት አሸንዳዎች ወደ ኩሬው ውኃን ያንቧቧሉ። ከሱ የጠጣ መቼም አይጠማም። የጎኑ ስፋት እንደ አግድመቱ ከዐማን እስከ አይለህ ይደርሳል። ውኃው ከወተት እጅግ የነጣ ከማር እጅግ የጣፈጠ ነው።"
Explanation
Benefits
የኩሬያቸው ግዝፈት፣ እርዝማኔውና ጎኑን፣ የመጠጫ እቃዎቹን መብዛት አውቀናል።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

