በማንኛውም ስራ ላይ ሆኖም አላህ ጀነት ያስገባዋል።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከዑባዳ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲህ ብለዋል: "ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ እንደሌለ፤ ብቸኛና አጋርም እንደሌለው፤ ሙሐመድም የአላህ ባሪያና መልክተኛው መሆናቸውን፤ ዒሳም የአላህ ባሪያና መልክተኛው፣ ወደመርየምም ያስተላለፈው ቃሉና ከርሱ የሆነ መንፈስ መሆኑን፣ ጀነትም እውነት መሆኗን፣ እሳትም እውነት መሆኗን የመሰከረ ሰው በማንኛውም ስራ ላይ ሆኖም አላህ ጀነት ያስገባዋል።"
Explanation
Benefits
ዒሳና ሙሐመድ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእነርሱ ላይ ይስፈንና) የአላህ ባሪያዎችና መልዕክተኛዎች በመሆናቸው የማይስተባበሉ መልክተኞችና የማይመለኩ ባሪያዎች መሆናቸውን እንረዳለን።
የተውሒድን ትሩፋትና ወንጀሎችን እንደሚያስምር እንረዳለን። ተውሒድን የያዘ ሰውም ከፊል ወንጀል ላይ ቢወድቅ እንኳ መመለሻው ጀነት ነው።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

