ሞቱ ያልቀረበን በሽተኛ የጠየቀና እርሱ ዘንድ ሰባት ጊዜ "አስአሉሏሀል ዐዚም ረበል ዐርሺል ዐዚም አንየሽፊከ" ካለ አላህ ከዛ ካመመው በሽታ ያድነዋል።" ትርጉሙም "ታላቁ አላህን የታላቁን ዐርሽ ጌታ እንዲፈውስህ እጠይቃለሁ።" ማለት ነው።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከኢብኑ ዐባስ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) እንዲህ ብለዋል: "ሞቱ ያልቀረበን በሽተኛ የጠየቀና እርሱ ዘንድ ሰባት ጊዜ "አስአሉሏሀል ዐዚም ረበል ዐርሺል ዐዚም አንየሽፊከ" ካለ አላህ ከዛ ካመመው በሽታ ያድነዋል።" ትርጉሙም "ታላቁ አላህን የታላቁን ዐርሽ ጌታ እንዲፈውስህ እጠይቃለሁ።" ማለት ነው።
Explanation
Benefits
ይህ ዱዓ እርሱ ዘንድ የተባለበት በሽተኛ በእውነተኛና በትክክለኛ አላማ እስከተባለለት ድረስ ፈውሱ በአላህ ፈቃድ እንደሚረጋገጥለት እንረዳለን።
ይህን ዱዓ በዝግታም ሆነ ድምፅን ከፍ አድርጎ ማለት ይፈቀዳል። ነገር ግን በሽተኛው እየሰማ ማለት ውስጡ ደስታን ስለሚከት (ስለሚፈጥር) በላጩና የተሻለው ነው።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

