افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#5542[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

አዝሂቢልባስ ረበንናስ ወሽፊ አንተ ሻፊ፤ ላ ሺፋአ ኢላ ሺፋኡክ፣ ሺፋአን ላዩጋዲሩ ሰቀማ"» ትርጉሙም "የሰዎች ጌታ የሆንከው ሆይ! በሽታውን አስወግድ። አንተ ፈዋሽ ነህና ፈውሰው። በሽታን የማያስቀር ከሆነው ከአንተ ፈውስ በቀርም ሌላ ፈውስ የለም።" ማለት ነው።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከአማኞች እናት ዓኢሻ (ረዲየሏሁ ዐንሃ) - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና - እንደተላለፈው እንዲህ አለች: «የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) ወደ ህመምተኛ የሄዱ ጊዜ እንዲህ በማለት ዱዓ ያደርጉለት ነበር: "አዝሂቢልባስ ረበንናስ ወሽፊ አንተ ሻፊ፤ ላ ሺፋአ ኢላ ሺፋኡክ፣ ሺፋአን ላዩጋዲሩ ሰቀማ"» ትርጉሙም "የሰዎች ጌታ የሆንከው ሆይ! በሽታውን አስወግድ። አንተ ፈዋሽ ነህና ፈውሰው። በሽታን የማያስቀር ከሆነው ከአንተ ፈውስ በቀርም ሌላ ፈውስ የለም።" ማለት ነው።
02

Explanation

ነቢዩ(የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) በሽተኛን የጠየቁ ጊዜ እንዲህ በማለት ዱዓ ያደርጉለት ነበር: አላህ ሆይ! (አዝሂብ) አስወግድ (አልባስ) የበሽታውን ሀይለኝነት (ረብበ ናስ) የሰዎች ፈጣሪና ተንከባካቢ የሆንከው! (ወሽፊ) ይህን በሽተኛ ፈውሰው (አንተ ሻፊ) ጥራት ይገባህና "አሽ‐ሻፊ" (ሁሉንም ፈዋሽ) በሚለው ስምህ ወዳንተ እቃረባለሁ። (ላሺፋአ) ህመምተኛ ላጋጠመው በሽታ ፈውስ የለም (ኢላ ሺፋኡክ) ከአንተ ፈውስ በቀር። (ሺፋአን) አጠቃላይ ፈውስን ስጠው (ላዩጋዲሩ) የማይተውና የማያስቀር የሆነን (ሰቀማ) ሌላን በሽታንም።
03

Benefits

ፈዋሹ አላህ ዐዘ ወጀል ብቻ ነው። ሐኪምና መድሃኒት ግን ያለአላህ ፍቃድ የማይጠቅሙና የማይጎዱ መዳረሻዎች ብቻ ናቸው።
ህመምተኛን መጠየቅ ሙስሊሞች እርስበርሳቸው ሊያደርጉት የሚገባ ሐቅ ነው። ታማሚው ቤተሰብ ከሆነ ደግሞ የበለጠ ሊጠየቅ የተገባ ይሆናል።
ህመምተኛን የሚዘይር ሰው በዚህ የተባረከና ከነቢዩ የመጣ በሆነ ዱዓ እንዲያደርግ መነሳሳቱን እንመለከታለን።
ከነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና መመሪያዎች መካከል በቁርአንና በመልካም ዱዓዎች በሸሪዓዊ ሩቃ ማከም አንዱ ነው። ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) የታመሙ ጊዜ በራሳቸው ላይ ሩቃ ያደርጉ ነበር። እንዲሁም ከቤተሰቦቻቸውም ሆነ ከዛ ውጪ ያለ ሰው ሲታመም ሩቃ ያደርጉላቸው ነበር።
ኢብኑ ሐጀር እንዲህ ብለዋል: "በርካታ ሐዲሶች እንደሚጠቁሙት ህመምተኛ የሆነ ሰው በበሽታው የሚያገኘው የወንጀል መማርና ምንዳ ያለው ከመሆኑም ጋር እንዲሻለው ዱዓ ያደርግ ዘንድ መታዘዙ ጥያቄ ያስነሳል። መልሱም: ዱዓ አምልኮ ነው። ዱዓ ማድረጉ በሽተኛው ከሚያገኘው ምንዳና ምህረት ጋር አይፃረርም። ምክንያቱም ምንዳውንና ምህረቱን እንደታመመ ነው የሚያገኘው። ዱዓ የሚያደርግ ሰው በሁለት መልካም ነገሮች መካከል ነው። ወይ የፈለገው ፈውስን ያገኛል ወይም ጥቅምን እንዲያገኝ ወይም ጉዳት እንዲወገድለት ተደርጎለት በሌላ ይለወጥለታል። ሁሉም ከአላህ የሆነ ችሮታ ነው።"

Attribution

[ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...