افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#5976[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

ንፋስን አትሳደቡ! የምትጠሉትን ነገር በተመለከታችሁ ጊዜ "አላህ ሆይ! ከዚህች ንፋስ መልካሙን፣ በውስጧ የያዘችውንም መልካም ነገር፣ የታዘዘችውንም መልካም ነገር እንጠይቅሃለን፤ ከዚህች ንፋስ ጉዳት፣ ውስጧ ከያዘችው ጎጂ ነገር፣ ከታዘዘችውም መጥፎ ነገር በአንተ እንጠበቃለን።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ኡበይ ቢን ከዕብ -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና- እንዲህ ብለዋል፦ «የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) እንዲህ ብለዋል፦ "ንፋስን አትሳደቡ! የምትጠሉትን ነገር በተመለከታችሁ ጊዜ "አላህ ሆይ! ከዚህች ንፋስ መልካሙን፣ በውስጧ የያዘችውንም መልካም ነገር፣ የታዘዘችውንም መልካም ነገር እንጠይቅሃለን፤ ከዚህች ንፋስ ጉዳት፣ ውስጧ ከያዘችው ጎጂ ነገር፣ ከታዘዘችውም መጥፎ ነገር በአንተ እንጠበቃለን።"
02

Explanation

ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) ንፋስን ከመሳደብና ከመርገም ከለከሉ። ምክንያቱም ንፋስ ከፈጣሪዋ የታዘዘች በመሆኗ እዝነትና ቅጣትን ይዛ ትመጣለች። እርሷን መስደብ ፈጣሪዋን አላህን መሳደብና በውሳኔው ማማረር ነው። ቀጥለውም ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) ከንፋሷ መልካም ነገር፣ ውስጧ ከያዘችው መልካም ነገርና ዝናብ ይዞ እንደመምጣት፣ ዘርን እንደማራባትና በመሳሰሉት የተላከችበትን መልካም ነገር አላህን በመጠየቅና ከንፋሷ ጉዳት፣ ውስጧ ከያዘችው ጉዳት፣ ቡቃያንና ዛፍን እንደ ማጥፋት፣ እንስሶችን ማጥፋት፣ ህንፃዎችን እንደማፍረስና ከመሳሰሉት ከተላከችበት ጎጂ ነገር በአላህ በመጠበቅ ወደ አላህ እንድንመለስ ጠቆሙ። አላህን ይህን መጠየቅ አምልኮን ለአላህ ማረጋገጣችንን ይጠቁማል።
03

Benefits

ንፋስ በአላህ የምትስተናበር ፍጡር ስለሆነች ንፋስን መሳደብ ተከልክሏል። ንፋስን መሳደብ ፈጣሪዋንና አስተናባሪዋን ወደ መሳደብ ነው የሚመለሰው። ይህ ደሞ የተውሒድ ጉድለት ነው።
ወደ አላህ መመለስና ንፋስ ከተፈጠረችበት ጎጂ ነገር በአላህ መጠበቅ እንደሚገባ እንረዳለን።
ንፋስ በመልካምም በመጥፎም የምትታዘዝ ናት።
ኢብኑ ባዝ እንዲህ ብለዋል: "ንፋስን መሳደብ ከወንጀል የሚመደብ ነው። ንፋስ በመልካምም በጎጂም ነገር የምትላክ በአላህ የተገራች ፍጡር ናት። እርሷን መሳደብም አይፈቀድም። "አላህ ንፋስን ይርገም፤ ይህቺን ንፋስ አላህ ያጥፋት፤ ወይም ይህቺን ንፋስ አላህ አይባርካት ወይም የመሳሰሉት" አይባልም። ይልቁንም አንድ አማኝ ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና የጠቆሙትን ዚክር ነው ማለት የሚገባው።"
ንፋስን መሳደብ እንደተከለከለው ከሙቀትና ቅዝቃዜ ጋር ተያያዥ የሆኑ እንደ ፀሐይ፣ አቧራና ከዚህ ውጪ ያሉ የአላህን ፍጡርና በርሱ ቁጥጥር ስር የሚስተናበሩን መሳደብም በዚሁ አምሳያ ይታያል።

Attribution

[ቲርሚዚ ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...