ከናንተ መካከል ለጁሙዓ ሶላት የመጣ ሰው ይታጠብ።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከዐብደላህ ቢን ዑመር (ረዲየሏሁ ዐንሁማ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህን መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ሲሉ ሰማኋቸው: "ከናንተ መካከል ለጁሙዓ ሶላት የመጣ ሰው ይታጠብ።"»
Explanation
Benefits
በንፅህና እና በመልካም መዓዛ ላይ መጣር ከሙስሊም ስነምግባርና ስነስርዓት መካከል ነው። ሰዎችን በሚገናኙበት ወቅትና በሚቀማመጡበት ወቅት በተለይም በጁሙዓና በጀማዓ ሶላቶች ወቅት ደግሞ ትእዛዙ አፅንዖት ይኖረዋል።
ሐዲሡ የሚመለከተው ጁሙዓ ግዴታ ለሆነባቸው ሰዎች ነው። ይህም በጁሙዓ መገኘት የሚጠበቅበት እርሱ ስለሆነ ነው።
ጁሙዓ ለሚመጣ ሰው ንፁህ መሆኑ፣ መጥፎ ጠረኖች ከሰውነቱ እስኪወገድ ድረስ መታጠብ፣ ሽቶ መቀባቱ ይወደድለታል። ዉዱእ ብቻ ካደረገም ይበቃለታል።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

