የአደም ልጅ ሁለት በገንዘብ የሞላ ሸለቆ ቢኖረው ኖሮ ሶስተኛ ሸለቆ ይመኛል።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
አነስ ቢን ማሊክ -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና- እንዳስተላለፉት እንዲህ ብለዋል: «የአላህ መልክተኛ -የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና - እንዲህ ብለዋል፦ "የአደም ልጅ ሁለት በገንዘብ የሞላ ሸለቆ ቢኖረው ኖሮ ሶስተኛ ሸለቆ ይመኛል። የአደምን ልጅ ሆድ ከአፈር በቀር የሚሞላው የለም። ወደ አላህ ተፀፅቶ በተመለሰ ሰው ላይም አላህ ተውበቱን ይቀበለዋል።"»
Explanation
Benefits
ነወዊይ እንዲህ ብለዋል: "ከዚህ ሐዲሥ ለዱንያ መጓጓት፣ ዱንያን ማብዛትና እርሷን መከጀል የተወገዘ መሆኑን እንረዳለን።"
አላህ ከተወገዘ ባህሪ ተፀፅቶ የሚመለስን ሰው ተውበት ይቀበላል።
ነወዊይ እንዲህ ብለዋል: "ይህ ሐዲሥ የብዙሃኑን የአደም ልጆች የዱንያ ጉጉት ነው የገለፀው ይህንንም (ተፀፅቶ ተውበት ባደረገ ሰው ላይ አላህም ተውበቱን ይቀበለዋል።) የሚለው የነቢዩ -የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና -ንግግር ያጠናክረዋል።"
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

