HadeethEnc · 1.23.0
እናታችን ዓኢሻን እንዲህ ብየ ጠየቅኳት: "ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ቤታቸው የገቡ ጊዜ በምን ነበር የሚጀምሩት?" እርሷም "በመፋቅ" በማለት መለሰችልኝ።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
ከሹረይሕ ቢን ሃኒእ እንደተላለፈው እንዲህ አለ: «እናታችን ዓኢሻን እንዲህ ብየ ጠየቅኳት: "ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ቤታቸው የገቡ ጊዜ በምን ነበር የሚጀምሩት?" እርሷም "በመፋቅ" በማለት መለሰችልኝ።»
02
Explanation
ከነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና መመሪያ መካከል በማንኛውም ወቅት በምሽትም ሆነ በቀን ቤታቸው የገቡ ጊዜ በመፋቂያ መጀመር አንዱ ነበር።
03
Benefits
በሁሉም ወቅት ባጠቃላይ መፋቂያ መደንገጉን እንረዳለን። ነቢዩ ይወደዳል ባሉበት ወቅት ደሞ ይበልጥ አፅንዖት ይሰጠዋል። ከነርሱም መካከል: ቤት በሚገባ ወቅት፣ ለሶላት በሚቆም ወቅት፣ ዉዱእ በሚደረግበት ወቅት፣ ከእንቅልፍ ከነቁ በኋላና የአፍ ጠረን በሚለወጥበት ወቅት ነው።
ታቢዒዮች እርሳቸውን ለመከተል ብለው ስለነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ሁኔታዎችና ሱናዎች በመጠየቅ ላይ የነበራቸው ጥረት እንረዳለን።
እናታችን ዓኢሻ (ረዺየሏሁ ዐንሃ) - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና - ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ቤት በሚገቡ ወቅት ስለነበራቸው ሁኔታ መጠየቋ እውቀትን ከባለቤቱና በጉዳዩ እጅግ አዋቂ ከሆነው መውሰድ እንደሚገባ እንረዳለን።
ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ቤት በሚገቡ ወቅት አፋቸውን ማፅዳታቸው ሚስቶቻቸውን በመልካም መኗኗራቸውን ያስረዳናል።
ታቢዒዮች እርሳቸውን ለመከተል ብለው ስለነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ሁኔታዎችና ሱናዎች በመጠየቅ ላይ የነበራቸው ጥረት እንረዳለን።
እናታችን ዓኢሻ (ረዺየሏሁ ዐንሃ) - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና - ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ቤት በሚገቡ ወቅት ስለነበራቸው ሁኔታ መጠየቋ እውቀትን ከባለቤቱና በጉዳዩ እጅግ አዋቂ ከሆነው መውሰድ እንደሚገባ እንረዳለን።
ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ቤት በሚገቡ ወቅት አፋቸውን ማፅዳታቸው ሚስቶቻቸውን በመልካም መኗኗራቸውን ያስረዳናል።
Attribution
[ሙስሊም ዘግበውታል።]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

