HadeethEnc · 1.23.0
ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) የፈጅር ሁለቱ ረከዓን (ቀብሊያ) ለመስገድ የሚያደርጉትን አይነት መጠባበቅ ለሌላ ሱና ሶላት አድርገው አይጠባበቁም ነበር።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
ከአማኞች እናት ዓኢሻ - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና - እንደተላለፈው እንዲህ አለች: "ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) የፈጅር ሁለቱ ረከዓን (ቀብሊያ) ለመስገድ የሚያደርጉትን አይነት መጠባበቅ ለሌላ ሱና ሶላት አድርገው አይጠባበቁም ነበር።"
02
Explanation
የአማኞች እናት ዓኢሻ - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና - እንዲህ ብላ ተናገረች: ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) የፈጅር ሁለቱ ረከዓን (ቀብሊያ) እጅግ ተጠባብቀውና ዘውትረው እንደሚሰግዱት ያህል ምንም ሱና ሶላት ተጠባብቀውና ዘውትረው አይሰግዱም ነበር።
03
Benefits
ነዋፊል (ተጨማሪ) ሶላቶች የሚባሉት: ከግዴታ ሶላቶች ውጪ ያሉ ማለት ነው። እዚህ ሐዲሥ ላይ የተፈለገውም ከግዴታ ሶላቶች በፊትና በኋላ ተከትለው የሚሰገዱ ሶላቶች ማለት ነው።
ሱነን አርረዋቲብ የሚባሉት: ከፈጅር በፊት ሁለት ረከዓ፣ ከዝሁር በፊት አራት ረከዓ ከዝሁር በኋላ ሁለት ረከዓ፣ ከመግሪብ በኋላ ሁለት ረከዓ፣ ከዒሻ በኋላ ሁለት ረከዓ ናቸው።
የፈጅር ቀብሊያ በመኖርያ ሀገር ላይም ሆነ ጉዞ ላይ ይሰገዳል። የዝሁር፣ የመግሪብና የዒሻ ቀብሊያና ባዕዲያ ሶላቶች ግን በመኖርያ ሀገር ላይ ብቻ ነው የሚሰገዱት።
የፈጅር ሁለቱ ረከዓ ቀብሊያ አፅንዖት የተሰጠው ተወዳጅ ሶላት ስለሆነ ችላ ሊባል አይገባውም።
ሱነን አርረዋቲብ የሚባሉት: ከፈጅር በፊት ሁለት ረከዓ፣ ከዝሁር በፊት አራት ረከዓ ከዝሁር በኋላ ሁለት ረከዓ፣ ከመግሪብ በኋላ ሁለት ረከዓ፣ ከዒሻ በኋላ ሁለት ረከዓ ናቸው።
የፈጅር ቀብሊያ በመኖርያ ሀገር ላይም ሆነ ጉዞ ላይ ይሰገዳል። የዝሁር፣ የመግሪብና የዒሻ ቀብሊያና ባዕዲያ ሶላቶች ግን በመኖርያ ሀገር ላይ ብቻ ነው የሚሰገዱት።
የፈጅር ሁለቱ ረከዓ ቀብሊያ አፅንዖት የተሰጠው ተወዳጅ ሶላት ስለሆነ ችላ ሊባል አይገባውም።
Attribution
[ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

