HadeethEnc · 1.23.0
ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ከዝሁር በፊት አራት ረከዓና ከፈጅር በፊት ሁለት ረከዓ አይተዉም ነበር።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
የአማኞች እናት ከሆነችው ከዓኢሻ (ረዲየሏሁ ዐንሃ) - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና - እንደተላለፈው፦ "ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ከዝሁር በፊት አራት ረከዓና ከፈጅር በፊት ሁለት ረከዓ አይተዉም ነበር።"
02
Explanation
እናታችን ዓኢሻ (ረዲየሏሁ ዐንሃ) - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና - ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እርሷ ቤት ውስጥ በሱና ሶላቶች ይዘወትሩ እንደነበር ተናገረች። እነዚያ ሱና ሶላቶችም ከዝሁር ሶላት በፊት በሁለት ማሰላመት አራት ረከዓ ሶላትና ከፈጅር ሶላት በፊት ደግሞ ሁለት ረከዓ ሶላት ናቸው።
03
Benefits
ከዝሁር ሶላት በፊት አራት ረከዓ ሶላት ላይና ከፈጅር ሶላት በፊት ደግሞ ሁለት ረከዓ ሶላት ላይ መጠባበቅ እንደሚወደድ እንረዳለን።
በላጩ ሱና ሶላቶች ቤት ውስጥ መሰገዳቸው ነው። ስለዚህ ጉዳይ የተናገረችው ዓኢሻ (ረዲየሏሁ ዐንሃ) - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና ‐ መሆኗም ከዛ አንፃር ነው።
በላጩ ሱና ሶላቶች ቤት ውስጥ መሰገዳቸው ነው። ስለዚህ ጉዳይ የተናገረችው ዓኢሻ (ረዲየሏሁ ዐንሃ) - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና ‐ መሆኗም ከዛ አንፃር ነው።
Attribution
[ቡኻሪ ዘግበውታል።]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

