በአሏህ ሳያጋራ አሏህን የተገናኘ ጀነት ገብቷል፤ እያጋራበት አሏህን የተገናኘ ደግሞ እሳት ገብቷል።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ጃቢር ቢን ዐብደሏህ ረዲየሏሁ ዐንሁማ እንዲህ ማለታቸው ተላልፏል፡ "የአሏህ መልዕክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ፡ "በአሏህ ሳያጋራ አሏህን የተገናኘ ጀነት ገብቷል፤ እያጋራበት አሏህን የተገናኘ ደግሞ እሳት ገብቷል።"
Explanation
Benefits
የሰው ልጅ ከጀሀነምም ይሁን ከጀነት ጋር ያለው ቅርበት፤ በእነርሱና በሰውየው መካከል ያለውም ሞት ብቻ መሆኑን፤
ከጥቂትም ይሁን ከብዙ ሽርክ መጠንቀቅ እንደሚገባ፤ ምክንያቱም ከጀሀነም እሳት መዳን የሚቻለው ያንን በመራቅ ስለሆነ፤
ስራዎች ዋጋ የሚሰጣቸው በፍፃሜያቸው መሆኑን እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

