አንዳችሁ ወደ መቀመጫ ስፍራ የደረሰ ጊዜ ሰላምታን ያቅርብ፤ ከመቀመጫ ስፍራ መነሳት የፈለገም ጊዜ ሰላምታን ያቅርብ። መጀመሪያ ያቀረበው ሰላምታ መጨረሻ ላይ ከሚያቀርበው ሰላምታ የበለጠ አይደለም።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ሁረይራ ረዲየላሁ ዐንሁ -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ ብለዋል፦ «የአላህ መልዕክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ብለዋል፡ "አንዳችሁ ወደ መቀመጫ ስፍራ የደረሰ ጊዜ ሰላምታን ያቅርብ፤ ከመቀመጫ ስፍራ መነሳት የፈለገም ጊዜ ሰላምታን ያቅርብ። መጀመሪያ ያቀረበው ሰላምታ መጨረሻ ላይ ከሚያቀርበው ሰላምታ የበለጠ አይደለም።"
Explanation
Benefits
በምንገናኝበትም ሆነ በምንለያይበት ወቅት የተቀማመጥናቸው ሰዎች ላይ ሰላምታ በማቅረብ መነሳሳቱን እንረዳለን።
ሲንዲይ እንዲህ ብለዋል: "(… መነሳት በፈለገ ጊዜ …) ማለታቸው ከተቀመጠበት ስፍራ ማለታቸው ነው። (… የመጀመሪያው ሰላምታ የተሻለ አይደለም።) ማለታቸው ሁለቱንም ባጠቃላይ መተግበር የተረጋገጠ ሱና ነው። የመጀመሪያውን ከመፈፀም ጋር ሁለተኛው የሚተውበት ምንም ምክንያት የለም ለማለት ነው።"
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

