HadeethEnc · 1.23.0
የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና አንድ ሰውዬ ከሰልፍ ኋላ ብቻውን ሲሰግድ ተመለከቱትና ሶላቱን እንዲደግመው አዘዙት።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
ከዋቢሰህ (ረዺየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: "የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና አንድ ሰውዬ ከሰልፍ ኋላ ብቻውን ሲሰግድ ተመለከቱትና ሶላቱን እንዲደግመው አዘዙት።"
02
Explanation
ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና አንድ ሰውዬ ለብቻው ከሰልፍ ኋላ ተመለከቱትና ሶላቱን በዚህ ሁኔታ መሰገዱ ትክክለኛነቷን ስለሚያጠፋ ሶላቱን እንዲደግመው አዘዙት።
03
Benefits
የህብረት ሶላት ለመስገድ በጊዜ መስጂድ በመግባትና ወደፊት ቀደም በማለት መነሳሳቱን እንረዳለን። ሶላቱ ለመበላሸት እንዳትጋለጥም ከሰልፍ ኋላ ለብቻው አለመስገድንም ያነሳሳል።
ኢብኑ ሐጀር እንዲህ ብለዋል: «ሶላትን ከሰልፍ ኋላ ለብቻው ከጀመረ በኃላ ከሩኩዕ ከመነሳቱ በፊት ወደ ሰልፍ የገባ ሰው በአቢ በክራህ ሐዲሥ ውስጥ እንደመጣው የመድገም ግዴታ የለበትም። ያለበለዚያ ግን የዋቢሰህ ሐዲሥ ጥቅል ሀሳብ እንደሚያስረዳን የመድገም ግዴታ ይጠበቅበት ነበር።»
ኢብኑ ሐጀር እንዲህ ብለዋል: «ሶላትን ከሰልፍ ኋላ ለብቻው ከጀመረ በኃላ ከሩኩዕ ከመነሳቱ በፊት ወደ ሰልፍ የገባ ሰው በአቢ በክራህ ሐዲሥ ውስጥ እንደመጣው የመድገም ግዴታ የለበትም። ያለበለዚያ ግን የዋቢሰህ ሐዲሥ ጥቅል ሀሳብ እንደሚያስረዳን የመድገም ግዴታ ይጠበቅበት ነበር።»
Attribution
[አቡዳውድ፣ ቲርሚዚ፣ ኢብኑማጀህና አሕመድ ዘግበውታል።]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

