افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#8315[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

የትንሳኤ ቀን ከእሳት ነዋሪዎች እጅግ ዝቅተኛ ቅጣት ለሚቀጣው አላህ እንዲህ ይለዋል: "ምድር ውስጥ የሚገኙ ነገሮች ሁሉ ቢኖርህ ያንን ነገር ፍዳ ታደርገዋለህን?" እርሱም: "አዎን" ይላል።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከአነስ ቢን ማሊክ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲህ ብለዋል፦ «የትንሳኤ ቀን ከእሳት ነዋሪዎች እጅግ ዝቅተኛ ቅጣት ለሚቀጣው አላህ እንዲህ ይለዋል: "ምድር ውስጥ የሚገኙ ነገሮች ሁሉ ቢኖርህ ያንን ነገር ፍዳ ታደርገዋለህን?" እርሱም: "አዎን" ይላል። አላህም "በአደም ጀርባ እያለህ ካንተ ከዚህም ያነሰ ነገር ነበር የፈለግኩት: በኔ አንዳችንም አታጋራ ነበር ያልኩህ። አንተ ግን በኔ ማጋራትን እንጂ ሌላውን ነገር እምቢ አልክ።"»
02

Explanation

ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ከእሳት ነዋሪዎች መካከል እሳት ከገባ በኋላ ዝቅተኛውን ቅጣት ለሚቀጣው አላህ እንዲህ እንደሚለው ተናገሩ: ላንተ ዱንያና በውስጧ ያሉ ነገሮች ሁሉ ቢኖሩህ ከዚህ ቅጣት ፋንታ እነርሱን ፍዳ አታደርጋቸውምን? እርሱም: አዎን ይላል። አላህም እንዲህ ይለዋል: በአደም ጀርባ ሳለህ እኔ ካንተ ጋር ቃልኪዳን ስወስድ የፈለግኩትና ያዘዝኩህ ከዚህም የቀለለውን ነገር ነበር። እርሱም በኔ አንዳችንም አታጋራ የሚል ነበር። አንተ ግን ወደ ዱንያ ያመጣሁህ ጊዜ ማጋራትን እንጂ እምቢ አልክ።
03

Benefits

የተውሒድ ትሩፋትንና በርሱ መስራት ቀላልነቱን እንረዳለን።
በአላህ የማጋራት አደገኝነትንና ፍፃሜውን እንረዳለን።
አላህ የአደም ልጆች በአባታቸው አደም ጀርባ ላይ ሳሉ እንዳያጋሩ ቃል ኪዳን ከነርሱ መውሰዱን እንረዳለን።
ከሺርክ መጠንቀቅ እንደሚገባና ከሀዲ ለሆነ ሰው የትንሳኤ ቀን ዱንያ ባጠቃላይ ተሰብስባ አንዳችም እንደማትጠቅመው እንረዳለን።

Attribution

[ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...