የአላህ መልክተኛ ሆይ! የሰዕድ እናት ሞተች ማንኛው ምፅዋት ነው በላጩ? እርሳቸውም "ውሃ" አሉ። እርሱም ጉድጓድ ቆፈረና "ይህቺ ለሰዕድ እናት ነው።" አለ።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከሰዕድ ቢን ዑባዳ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛ ሆይ! የሰዕድ እናት ሞተች ማንኛው ምፅዋት ነው በላጩ? እርሳቸውም "ውሃ" አሉ። እርሱም ጉድጓድ ቆፈረና "ይህቺ ለሰዕድ እናት ነው።" አለ።»
Explanation
Benefits
ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ለሰዕድ ውሃ እንዲመፀውት መጠቆማቸው ጥቅሙ ዲናዊንም ዱንያዊንም አላማ ስለሚያጠቃልል፤ ሀሩሩ የሚበረታ በመሆኑ፤ ከፍተኛ ፍላጎት እያለ የውሃ እጥረት በመኖሩ ነው።
ይህ ሐዲሥ የሶደቃ ምንዳ ወደ ወላጆች እንደሚደርስ ይጠቁማል።
ሰዕድ ቢን ዑባዳ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና ለወላጁ (ረዲየሏሁ ዐንሃ) - አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና በጎ ማድረጉን እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

