በመጨረሻዎቹ ሕዝቦቼ (ኡመቴ) ውስጥ እናንተም ሆነ አባቶቻችሁ ያልሰማችሁትን የሚነግሯችሁ ሰዎች ይመጣሉ። አደራችሁን አደራችሁን ተጠንቀቋቸው።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: የአላህ መልዕክተኛ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲህ ብለዋል፦ "በመጨረሻዎቹ ሕዝቦቼ (ኡመቴ) ውስጥ እናንተም ሆነ አባቶቻችሁ ያልሰማችሁትን የሚነግሯችሁ ሰዎች ይመጣሉ። አደራችሁን አደራችሁን ተጠንቀቋቸው።"
Explanation
Benefits
በአላህ መልዕክተኛ ላይ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲሁም በኢስላም ላይ የሚዋሽን ሰው መራቅና ውሸታቸውን አለመስማት እንደሚገባ እንረዳለን።
ቅቡልነቱንና ትክክለኛነቱን እርግጠኛ ከሆኑ በኋላ እንጂ ሐዲሦችን ከመቀበልም ከማሰራጨትም መጠንቀቅ እንደሚገባ እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

