ስንፍናና ጮሌነት ወይም ጮሌነትና ስንፍና ሳይቀር ሁሉ ነገር በአላህ ውሳኔ ነው።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ጣዉስ እንዲህ አሉ፦ "የአላህ መልክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን ባለደረቦች የሆኑ ሰዎችን አግኝቻለሁ። "ሁሉም ነገር በአላህ ውሳኔ ነው"ይሉም ነበር። ጣዉስ እንዲህም አሉ፦ " ዐብደላህ ቢን ዑመርን -አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና - እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ፦ የአላህ መልክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ብለዋል፦ "ስንፍናና ጮሌነት ወይም ጮሌነትና ስንፍና ሳይቀር ሁሉ ነገር በአላህ ውሳኔ ነው።"
Explanation
Benefits
ስንፍናና ንቁነት ሳይቀር ሁሉም ነገር የሚከሰተው በአላህ ውሳኔ መሆኑን፤
የአላህ መልክተኛን የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን ሐዲሥ በማስተላለፉ ረገድ የሰሐቦች -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና- ጥንቃቄና ማረጋገጥ፤
በመልካሙም ሆነ በመጥፎው ሁሉም ጉዳይ በአላህ ውሳኔ መሆኑን ማመንን ተረድተናል።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

