አይሁዶችን ሳትዋጉና ከኋላው አንድ አይሁድ የተደበቀበት ድንጋይ ሙስሊሙ ሆይ! ይህ አይሁድ ከኋላዬ አለ ግደለው ሳይል ሰዓቲቱ አትቆምም።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ሁረይራ -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተላለፈው የአላህ መልክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ብለዋል፦ "አይሁዶችን ሳትዋጉና ከኋላው አንድ አይሁድ የተደበቀበት ድንጋይ ሙስሊሙ ሆይ! ይህ አይሁድ ከኋላዬ አለ ግደለው ሳይል ሰዓቲቱ አትቆምም።"
Explanation
Benefits
በመጨረሻ ዘመን ሙስሊሞች ከአይሁዶች ጋር እንደሚዋጉና ይህም የቂያማ ምልክት መሆኑን፤
የእስልምና ሃይማኖት እስከ ዕለተ ቂያማ እንደሚቆይና ከሁሉም ሃይማኖት የበላይ እንደሚሆን ፤
አላህ ሙስሊሞችን በጠላቶቻቸው ላይ እንደሚረዳቸው፤ ከዚህም ውስጥ በመጨረሻው ዘመን ድንጋዩ እንዲናገር በማድረግ መርዳቱ ይጠቀሳል።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

