አንዳችሁ የሞተ ጊዜ ለርሱ ጧትም ማታም ማረፊያው ይቀርብለታል።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከዐብደላህ ቢን ዑመር ረዲየሏሁ ዐንሁማ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: የአላህ መልክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ብለዋል: «አንዳችሁ የሞተ ጊዜ ለርሱ ጧትም ማታም ማረፊያው ይቀርብለታል። የጀነት ነዋሪ ከሆነ የጀነት ነዋሪዎች (ማረፊያ) የእሳት ነዋሪ ከሆነም የእሳት ነዋሪዎች (ማረፊያ እየቀረበለት) "አላህ የትንሳኤ ቀን እስኪቀሰቅስህ ድረስ ይህ ነው ማረፊያህ!" ይባላልም።»
Explanation
Benefits
ኢብኑ ሐጀር እንዲህ ብለዋል: "አላህን ፈሪ ለሆነ አማኝና ከሃዲ ለሆነ ሰው በዚህ መልኩ እንደሚቀርብለት ግልፅ ነው። ወንጀል የቀላቀለ አማኝም መመለሻው የሆነችው የጀነት ማረፊያው ልትቀርብለት ትችላለች።"
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

