ፀሐይ ከመውጣቷና ከመግባቷ በፊት የሰገደ አንድም ሰው እሳት አይገባም።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ዙሀይር ዑማረህ ቢን ሩአይበህ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ ብለዋል: «የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ብለዋል: "ፀሐይ ከመውጣቷና ከመግባቷ በፊት የሰገደ አንድም ሰው እሳት አይገባም።"»
Explanation
Benefits
እነዚህን ሶላቶች የሚያከናውነው አብዛኛው ሰው ነፍሱ ከስንፍናና ይዩልኝ ያገለለች ሆና አምልኮም የሚወድ ይሆናል።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

