ጉዳያችሁ በአንድ መሪ የተሰበሰበ ሁኖ ሳለ አንድነታችሁን ሊሰነጥቅ ወይም ህብረታችሁን ሊበታትን የመጣ ሰውን ግደሉት።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከዐርፈጀህ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: "የአላህ መልዕክተኛ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲህ ሲሉ ሰምቻዋለሁ: "ጉዳያችሁ በአንድ መሪ የተሰበሰበ ሁኖ ሳለ አንድነታችሁን ሊሰነጥቅ ወይም ህብረታችሁን ሊበታትን የመጣ ሰውን ግደሉት።"
Explanation
Benefits
የሙስሊሞች መሪ ላይና ህብረታቸው ላይ አምፆ የወጣ ሰውን ክብሩና ዘሩ ምንም ያህል የላቀ ቢሆን እንኳ እሱን መዋጋት ግዴታ ነው።
በአንድነትና አለመለያየት፣ አለመበታተን ላይ መነሳሳቱን (መበረታታቱን) እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

