افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#5813[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

በአላህ መንገድ ወጪ ካደረግከው አንድ ዲናር፤ ባሪያ ነፃ ለማውጣት ወጪ ካደረግከው አንድ ዲናር፤ ለሚስኪን ምፅዋት ካደረግከው አንድ ዲናር፤ ለቤተሰቦችህ ወጪ ካደረግከው አንድ ዲናር መካከል ትልቅ ምንዳ የሚያስገኘው ለቤተሰብህ ወጪ ያደረግከው ነው።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) እንዲህ ብለዋል: "በአላህ መንገድ ወጪ ካደረግከው አንድ ዲናር፤ ባሪያ ነፃ ለማውጣት ወጪ ካደረግከው አንድ ዲናር፤ ለሚስኪን ምፅዋት ካደረግከው አንድ ዲናር፤ ለቤተሰቦችህ ወጪ ካደረግከው አንድ ዲናር መካከል ትልቅ ምንዳ የሚያስገኘው ለቤተሰብህ ወጪ ያደረግከው ነው።"
02

Explanation

ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) አንዳንድ የምፅዋት አይነቶችን እንዲህ በማለት አወሱ። "በአላህ መንገድ ለሚደረግ ትግል ወጪ ያደረግከው አንድ ዲናር፣ ከባርነት ነፃ ለማውጣት ወጪ ያደረግከው አንድ ዲናር፣ የሚያስፈልገው ለሆነ ሚስኪን ወጪ ያደረግከው አንድ ዲናር፣ ለቤተሰብህና ለዘመዶችህ ወጪ ያደረግከው አንድ ዲናር ይኖራል።" ቀጥለውም ከነዚህ መካከል አላህ ዘንድ ትልቅ ምንዳ የሚያስገኘው ዲናር ቀለብ ግዴታ ለሆነብህ የቤተሰብ አካል የምታወጣው ወጪ እንደሆነ ተናገሩ።
03

Benefits

በአላህ መንገድ ወጪ የማድረጊያ መንገዶች ብዙ እንደሆኑ እንረዳለን።
ወጪ የምናደርግባቸው መንገዶች በዝተው በሚያጨናንቁን ጊዜ በላጩን ማስቀደም ይገባል። ከነዚህም መካከል አንዱ ሁሉንም ማድረግ በማይቻልበት ወቅት ለቤተሰብ ወጪ ማድረግ ነው።
ነወዊይ በሙስሊም ማብራሪያቸው እንዲህ ብለዋል: "ይህ ሐዲሥ ለቤተሰብ ወጪ በማድረግ ላይ የሚያነሳሳ ነው። ለቤተሰብ በሚወጣ ወጪ የሚገኘው ምንዳም ትልቅ መሆኑን ይገልፃል። ምክንያቱም ከቤተሰብ መካከል በቅርበቱ ምክንያት ቀለብ ግዴታ የሚሆንብን አካል አለ። ከቤተሰብ መካከል ለርሱ ወጪ ማድረጋችን የሚወደድልን አለ። በዛውም ዝምድናን መቀጠልና ምፅዋት ይሆንልናል። ከቤተሰብ መካከል በጋብቻ ወይም በባርነት የራሳችን ስላደረግናቸው ለነርሱ ወጪ ልናደርግላቸው ግዴታ የሆኑብንም አሉ። ይህ ሁሉ በላጭና የተበረታታ ተግባር ነው። ይህም ከትርፍ ምፅዋቶች ሁሉ በላጩ ነው።"
ሲንዲይ እንዲህ ብለዋል: "(ለቤተሰቡ ወጪ ያደረገው አንድ ዲናር) ማለታቸው የአላህን ፊት ፈልጎ ያደረገ ጊዜ ነው። ለምሳሌ የቤተሰብን ሐቅ መወጣት ፈልጎ ያደረገ ጊዜ ማለት ነው።"
አቡ ቂላባህ እንዲህ ብለዋል: "ለትናንሽ የቤተሰቡ አባላት ውጪ አድርጎ እነርሱን ከሰው እጅ ከሚጠብቃቸው ወይም አላህ በርሱ ሰበብ ቤተሰቡን ከሌሎች የሚያብቃቃበት ከሆነ ሰውዬ የበለጠ ትልቅ ምንዳ ያለው ማን አለና?!"

Attribution

[ሙስሊም ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...