በአላህ መንገድ ሲታገሉ አቧራ የለበሱ እግሮችን እሳት ልትነካቸው አትችልም።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቢ ዐብስ ዐብዱራሕማን ቢን ጀብር (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ብለዋል: "በአላህ መንገድ ሲታገሉ አቧራ የለበሱ እግሮችን እሳት ልትነካቸው አትችልም።"
Explanation
Benefits
አቧራው ሰውነትን ባጠቃላይ የሚያዳርስ ከመሆኑም ጋር እግር ተለይቶ የተወሳበት ምክንያት በዛ ዘመን የነበሩት አብዛኛዎቹ ሙጃሂዶች እግረኞች ስለነበሩና በማንኛውም ሁኔታ እግርን አቧራ መንካቱ የማይቀር ስለሆነ ነው።
ኢብኑ ሐጀር እንዲህ ብለዋል: «አቧራ እግርን መንካቱ ብቻ እሳትን እርም የሚያደርግላት ከሆነ የለፋ፣ አቅሙን የሰጠና በሙሉ ችሎታው የታገለ ሰውስ እንዴት ሊመነዳ ይሆን?»
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

