የእውነት ሰማእትነትን እንዲሰጠው አላህን የጠየቀ ሰው ፍራሹ ላይ ቢሞት እንኳ አላህ የሰማእታትን ደረጃ ያደርሰዋል።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከሰህል ቢን ሑነይፍ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲህ ብለዋል: "የእውነት ሰማእትነትን እንዲሰጠው አላህን የጠየቀ ሰው ፍራሹ ላይ ቢሞት እንኳ አላህ የሰማእታትን ደረጃ ያደርሰዋል።"
Explanation
Benefits
ጂሀድ ማድረግና በአላህ መንገድ ሰማእት መሆን በመፈለግ ላይ መነሳሳቱን እንረዳለን።
አላህ ይህን ኡማ ማላቁን እንረዳለን። ይህ ኡማ በትንሽ ስራ ጀነት ውስጥ ከፍተኛ ደረጃን እንዲያገኝ ታድሏልና።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

