افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#3777[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

አንድ ባሪያ የአንድን ባሪያ ነውር በዱንያ አይሸፍንም፤ የትንሳኤ ቀን አላህ ነውሩን የሚሸፍንለት ቢሆን እንጂ።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ብለዋል፦ " አንድ ባሪያ የአንድን ባሪያ ነውር በዱንያ አይሸፍንም፤ የትንሳኤ ቀን አላህ ነውሩን የሚሸፍንለት ቢሆን እንጂ።"
02

Explanation

ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና አንድ ሙስሊም የሙስሊም ወንድሙን ነውር የሚሸፍን ከሆነ አላህ የትንሳኤ ቀን የርሱን ጉዳይ የሚሸፍንለት መሆኑን ገለፁ። የስራ ክፍያ እንደስራው አይነት ነው። አላህ ነውሩን የሚሸፍንለት ነውሩንና ወንጀሉን ከተቀሰቀሱ ፍጡራን በመሸሸግ ነው። በዛ ወንጀል መተሳሰብና ለርሱ ማውሳቱን በመተውም ሊሆን ይችላል።
03

Benefits

አንድ ሙስሊም ወንጀል በሰራ ጊዜ ከማውገዝ፣ ከመምከር፣ አላህን እንዲፈራ ከመገሰፅ ጋር ወንጀሉንም መሸሸግ እንደተደነገገ እንረዳለን። ወንጀልና አመፅን በግልፅ የሚሰሩ የጥፋትና ብልሽት ባለቤት ከሆኑ ግን ለነርሱ ወንጀላቸውን መሸሸግ ተገቢ አይደለም። ለነርሱ መሸሸግ የበለጠ ለወንጀል ያደፋፍራቸዋል። ስማቸውን መጥራት እንኳ አስፈላጊ ከሆነ እነርሱ ወንጀሉንና አመፁን ግልፅ ያወጡ ስለሆኑ የነርሱ ጉዳይ የሚወሰደው ወደ መሪዎች ነው።
የሌሎችን ስህተት በመሸሸግ መነሳሳቱን እንረዳለን።
ከመሸሸግ ጥቅሞች መካከል: ወንጀለኛ ነፍሱን እንዲገመግምና ወደ አላህ እንዲመለስ የጥሞና ጊዜ መስጫ ነው። ነውርንና እንከንን ግልፅ ማውጣት ፀያፍን ከማሰራጨት የሚመደብ ነውና። ነውርን ማሰራጨት ማህበራዊ ድባብንም ያበላሻል፤ ሌሎችም ነውሩን እንዲሰሩት ያነሳሳል።

Attribution

[ሙስሊም ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...