‹ከሰዎች ሁሉ መጥፎዎቹ እነሱ በህይወት እያሉ ሰአቲቷ (ቂያማ) የምታገኛቸውና መቃብሮችን መስገጃ አድርገው የሚይዙት ናቸው።›
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከዐብደላህ ቢን መስዑድ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: "የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ: ‹ከሰዎች ሁሉ መጥፎዎቹ እነሱ በህይወት እያሉ ሰአቲቷ (ቂያማ) የምታገኛቸውና መቃብሮችን መስገጃ አድርገው የሚይዙት ናቸው።›"
Explanation
Benefits
መስጂድ ማለት ባይገነባበት እንኳ የሚሰገድበትን ስፍራ የሚጠቁም ስያሜ ስለሆነ ባይገነባበት እንኳ መቃብር ዘንድ መስገድ ክልክል ነው።
የደጋጎችን መቃብር ለሶላት መስገጃነት የያዘ ሰው ወደ አላህ መቃረብን አስቦ እንደሆነ ቢሞግት እንኳ ከሰዎች ሁሉ መጥፎ ነው።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

