አንድ ሰውዬ የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ዘንድ በግራ እጁ በላ። እርሳቸውም 'በቀኝህ ብላ።' አሉት። እርሱም 'አልችልም!' አላቸው። እርሳቸውም 'አያስችልህ!' አሉት።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከሰለማ ቢን አክወዕ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው፦ "አንድ ሰውዬ የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ዘንድ በግራ እጁ በላ። እርሳቸውም 'በቀኝህ ብላ።' አሉት። እርሱም 'አልችልም!' አላቸው። እርሳቸውም 'አያስችልህ!' አሉት። ኩራት እንጂ ሌላ አልከለከለውም። ሰለማ እንዲህ አለ '(ከዛ በኃላ) እጁን ወደ አፉ ማንሳት አልቻለም።' "
Explanation
Benefits
የሸሪዓን ህግጋት ተግባራዊ ከማድረግ መኩራራት ባለቤቱን ለቅጣት የተገባ ያደርገዋል።
አላህ ለነቢዩ ሙሐመድ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ዱዓቸውን በመቀበል ማክበሩን እንረዳለን።
በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል በሁሉም ሁኔታ ላይ በመመገብ ወቅት እንኳ ሳይቀር መደንገጉን እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

