افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#11299[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

ለወንዶች ምርጡ የሶላት ሰልፍ የመጀመሪያው ሰልፍ ነው። መጥፎው ደግሞ የመጨረሻው ነው። ለሴቶች ምርጡ ሰልፍ የመጨረሻው ሰልፍ ነው። መጥፎው ደግሞ የመጀመሪያው ነው።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ብለዋል: "ለወንዶች ምርጡ የሶላት ሰልፍ የመጀመሪያው ሰልፍ ነው። መጥፎው ደግሞ የመጨረሻው ነው። ለሴቶች ምርጡ ሰልፍ የመጨረሻው ሰልፍ ነው። መጥፎው ደግሞ የመጀመሪያው ነው።"
02

Explanation

ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ሶላት ላይ ለወንዶች ምርጡ፣ በርካታ ምንዳንና ደረጃን የሚያስገኘው ሰልፍ የመጀመሪያው ሰልፍ እንደሆነ ተናገሩ። ይህም ወደ ኢማሙ ስለቀረቡ፣ የርሱን ቁርአን ስለሚሰሙና ከሴቶችም ስለራቁ ነው። መጥፎው፣ ጥቂት ምንዳና ደረጃ የሚያገኘው፣ ከሸሪዓ ዓላማ የሚርቀው ሰልፍ ደግሞ የመጨረሻው ሰልፍ ነው። የሴቶች ምርጥ ሰልፍ ደግሞ የመጨረሻው ሰልፍ እንደሆነ ተናገሩ። ይህም ለነሱ ሸሸግ የሚያደርጋቸው፣ ከወንዶች ጋር ከመቀላቀል፣ በነርሱ ከመታየት፣ በነርሱ ከመፈተንም የራቀ ስለሆነ ነው። መጥፎው ሰልፍ ደግሞ ከወንዶች ስለሚቀርብ፣ ለፈተና ስለምትጋለጥ የመጀመሪያው ሰልፍ ነው።
03

Benefits

ወንዶች ወደ አምልኮና ሶላት ላይ ወደ መጀመሪያው ሰልፍ እንዲቻኮሉ መነሳሳቱን እንረዳለን።
ሴቶች ራሱን በቻለ ሰልፍ ከወንዶች ጋር መስጂድ ውስጥ መስገድ እንደሚፈቀድላቸው እንረዳለን። ነገር ግን ከመሸፋፈንና ከመከናነብ ጋር ነው።
ሴቶች መስጂድ ውስጥ ከተሰባሰቡ ልክ እንደ ወንዶች ሰልፍ ሰልፎች ይሰራሉ እንጂ አይበታተኑም። ይልቁንም ያለባቸው ግዴታ ልክ እንደ ወንዶቹ ሰልፍ ሶፋቸውን ማስተካል፣ ጉድለትን መሙላት ነው።
ሸሪዓ በአምልኮ ስፍራ ሳይቀር ሴቶች ከወንዶች እንዲርቁ በማነሳሳቱ (ለአለመቀላቀል) ከፍተኛ ትኩረት እንደሰጠ ግልፅ ያደርግልናል።
ሰዎች በስራቸው ልክ እንደሚበላለጡ እንረዳለን።
ነወዊይ እንዲህ ብለዋል: «የወንዶች ሰልፍ ላይ የተነገረው መልዕክት በጥቅሉ ነው የሚወሰደው። መቼም ቢሆን የወንዶች ምርጡ ሰልፍ የመጀመሪያው ነው። መጥፎው ደግሞ የመጨረሻው ነው። የሴቶች ሰልፍ ግን ሐዲሡ ላይ የተፈለገው: ከወንዶች ጋር የሚሰግዱ ሴቶችን ነው የሚመለከተው። ከወንዶች ውጪ ተለይተው ለብቻቸው ከሰገዱ ግን የነርሱም ብይን እንደወንዶቹ ነው የሚሆነው። ማለትም ምርጡ ሰልፍ የመጀመሪያው መጥፎው ደግሞ የመጨረሻው ነው የሚሆነው።»
ነወዊይ እንዲህም ብለዋል: «በሐዲሥ ውስጥ ስለሚያስገኘው ደረጃ ተወድሶ የመጣውና የተበረታታው የመጀመሪያው ሰልፍ ሰጋጁ መጀመሪያም መጣ ዘግይቶ መጣ፣ በመካከል ግርዶሽና የመሳሰሉት ቢገባም ባይገባም ኢማሙን የሚቀጥለው ሰልፍ ነው።»

Attribution

[ሙስሊም ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...