ማለዳ ላይ ወይም ከቀትር በኋላ ወደ መስጂድ የሄደ ሰው ማልዶ በሄደና ከቀትር በኋላ በሄደ ቁጥር አላህ ለርሱ ጀነት ውስጥ መስተንግዶ ያዘጋጅለታል።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ብለዋል: "ማለዳ ላይ ወይም ከቀትር በኋላ ወደ መስጂድ የሄደ ሰው ማልዶ በሄደና ከቀትር በኋላ በሄደ ቁጥር አላህ ለርሱ ጀነት ውስጥ መስተንግዶ ያዘጋጅለታል።"
Explanation
Benefits
ሰዎች ቤቶቻቸው የሚመጣን የሚያከብሩና ለርሱ ምግብ የሚያቀርቡ ከሆነ አላህም ተባረከ ወተዓላ ከፍጡራኑ የበለጠ እጅግ ቸር ነው። የርሱን ቤት ያሰበን ሰው ያከብረዋል፣ አላህ ለርሱም ትልቅና የላቀ መስተንግዶ ያዘጋጅለታል።
ወደ መስጂድ ማልዶም ይሁን አርፍዶ በሄደ ቁጥር ለርሱ መስተንግዶ ስለሚዘጋጅለት ወደ መስጂድ በመሄድ መደሰትና መመኘት ይገባል።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

