HadeethEnc · 1.23.0
ሰዎች በመስጂድ ጉዳይ ሳይፎካከሩ ሰዓቲቱ አትቆምም።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
ከአነስ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: ነቢዩ የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ብለዋል: "ሰዎች በመስጂድ ጉዳይ ሳይፎካከሩ ሰዓቲቱ አትቆምም።"
02
Explanation
ነቢዩ -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- ከትንሳኤ ቀን መቅረብና የዱንያ መጠናቀቅ ምልክቶች መካከል አንዱ ሰዎች መስጂዶችን በማስዋብ መፎካከራቸው ነው። ወይም አላህን ከማውሳት ውጪ ለሌላ አላማ ባልተገነቡ መስጂዶች ውስጥም በዱንያቸው መፎካከራቸው ነው።
03
Benefits
በመስጂዶች መፎካከር ክልክል መሆኑን እንረዳለን። ለአላህ ተብሎም ስላልተሰራ ተቀባይነት የሌለው ስራ ነው።
በቀለም፣ በቅርፃ ቅርፅና በጽሑፎች መስጂዶችን ማስጌጥ መከልከሉን እንረዳለን። ይህም ሰጋጆችን ሲመለከቱት ስለሚያዘናጋቸው ነው።
ሲንዲይ እንዲህ ብለዋል: "የዚህን ሐዲሥ እውነተኝነት ዛሬ ላይ መታየቱ ምስክር ይሆንልናል። እርሱም ከነቢዩ -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና - አስደናቂ ተአምራቶች መካከል አንዱ ነው።"
በቀለም፣ በቅርፃ ቅርፅና በጽሑፎች መስጂዶችን ማስጌጥ መከልከሉን እንረዳለን። ይህም ሰጋጆችን ሲመለከቱት ስለሚያዘናጋቸው ነው።
ሲንዲይ እንዲህ ብለዋል: "የዚህን ሐዲሥ እውነተኝነት ዛሬ ላይ መታየቱ ምስክር ይሆንልናል። እርሱም ከነቢዩ -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና - አስደናቂ ተአምራቶች መካከል አንዱ ነው።"
Attribution
[رواه أبو داود والنسائي وابن ماجه]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

