HadeethEnc · 1.23.0
የፈጅር አዛን ላይ አዛን ባዩ "ሐይየ ዐለል ፈላሕ" ካለ በኋላ "አስሶላቱ ኸይሩን ሚነነውም" ማለቱ ከሱና ነው።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
ከአነስ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) -አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የፈጅር አዛን ላይ አዛን ባዩ "ሐይየ ዐለል ፈላሕ" ካለ በኋላ "አስሶላቱ ኸይሩን ሚነነውም" ማለቱ ከሱና ነው።»
02
Explanation
አነስ ቢን ማሊክ -አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተናገሩት ነቢዩ -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- ካፀደቁት ሱናዎች መካከል ሙአዚኑ የፈጅር አዛን ላይ ብቻ (ሐይየ ዓለል ፈላሕ) ካለ በኋላ (አስሶላቱ ኸይሩን ሚነነውም) ማለቱ ነው።
03
Benefits
(ከሱና ነው።) ሲል ከነቢዩ -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- ሱና ነው ማለቱ ነው። የዚህም ብይን ልክ ነቢዩ - የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንደተናገሩት ነው።
አዛን ባዩ በፈጅር አዛን ወቅት (ሐይየ ዐለል ፈላሕ) ካለ በኋላ ሁለት ጊዜ (አስሶላቱ ኸይሩን ሚነነውም) ማለቱ ይወደዳል። ይህም የፈጅር ሶላት ወቅት አብዛኛው ሰው በሚተኛበት ወቅት ስለሆነ ከእንቅልፋቸው ተነስተው ወደ ሶላት እንዲቆሙ ነው፤ ከሌሎች ሶላቶች ተነጥሎ የፈጅር ሶላት ብቻ የተለየው።
አዛን ባዩ በፈጅር አዛን ወቅት (ሐይየ ዐለል ፈላሕ) ካለ በኋላ ሁለት ጊዜ (አስሶላቱ ኸይሩን ሚነነውም) ማለቱ ይወደዳል። ይህም የፈጅር ሶላት ወቅት አብዛኛው ሰው በሚተኛበት ወቅት ስለሆነ ከእንቅልፋቸው ተነስተው ወደ ሶላት እንዲቆሙ ነው፤ ከሌሎች ሶላቶች ተነጥሎ የፈጅር ሶላት ብቻ የተለየው።
Attribution
[رواه ابن خزيمة والدارقطني والبيهقي]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

