التكوير
At-Takwir
The Overthrowing
1 - At-Takwir (The Overthrowing) - 001
إِذَا ٱلشَّمۡسُ كُوِّرَتۡ
ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤
2 - At-Takwir (The Overthrowing) - 002
وَإِذَا ٱلنُّجُومُ ٱنكَدَرَتۡ
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤
3 - At-Takwir (The Overthrowing) - 003
وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ سُيِّرَتۡ
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤
4 - At-Takwir (The Overthrowing) - 004
وَإِذَا ٱلۡعِشَارُ عُطِّلَتۡ
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
5 - At-Takwir (The Overthrowing) - 005
وَإِذَا ٱلۡوُحُوشُ حُشِرَتۡ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
6 - At-Takwir (The Overthrowing) - 006
وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ سُجِّرَتۡ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
7 - At-Takwir (The Overthrowing) - 007
وَإِذَا ٱلنُّفُوسُ زُوِّجَتۡ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
8 - At-Takwir (The Overthrowing) - 008
وَإِذَا ٱلۡمَوۡءُۥدَةُ سُئِلَتۡ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
9 - At-Takwir (The Overthrowing) - 009
بِأَيِّ ذَنۢبٖ قُتِلَتۡ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
10 - At-Takwir (The Overthrowing) - 010
وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتۡ
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤
11 - At-Takwir (The Overthrowing) - 011
وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ كُشِطَتۡ
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
12 - At-Takwir (The Overthrowing) - 012
وَإِذَا ٱلۡجَحِيمُ سُعِّرَتۡ
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
13 - At-Takwir (The Overthrowing) - 013
وَإِذَا ٱلۡجَنَّةُ أُزۡلِفَتۡ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
14 - At-Takwir (The Overthrowing) - 014
عَلِمَتۡ نَفۡسٞ مَّآ أَحۡضَرَتۡ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
15 - At-Takwir (The Overthrowing) - 015
فَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلۡخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
16 - At-Takwir (The Overthrowing) - 016
ٱلۡجَوَارِ ٱلۡكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
17 - At-Takwir (The Overthrowing) - 017
وَٱلَّيۡلِ إِذَا عَسۡعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
18 - At-Takwir (The Overthrowing) - 018
وَٱلصُّبۡحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
19 - At-Takwir (The Overthrowing) - 019
إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٖ كَرِيمٖ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
20 - At-Takwir (The Overthrowing) - 020
ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي ٱلۡعَرۡشِ مَكِينٖ
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
21 - At-Takwir (The Overthrowing) - 021
مُّطَاعٖ ثَمَّ أَمِينٖ
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
22 - At-Takwir (The Overthrowing) - 022
وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجۡنُونٖ
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
23 - At-Takwir (The Overthrowing) - 023
وَلَقَدۡ رَءَاهُ بِٱلۡأُفُقِ ٱلۡمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
24 - At-Takwir (The Overthrowing) - 024
وَمَا هُوَ عَلَى ٱلۡغَيۡبِ بِضَنِينٖ
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
25 - At-Takwir (The Overthrowing) - 025
وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَيۡطَٰنٖ رَّجِيمٖ
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
26 - At-Takwir (The Overthrowing) - 026
فَأَيۡنَ تَذۡهَبُونَ
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?
27 - At-Takwir (The Overthrowing) - 027
إِنۡ هُوَ إِلَّا ذِكۡرٞ لِّلۡعَٰلَمِينَ
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
28 - At-Takwir (The Overthrowing) - 028
لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَسۡتَقِيمَ
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
29 - At-Takwir (The Overthrowing) - 029