الواقعة
Al-Waqi'ah
The Inevitable
1 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 001
إِذَا وَقَعَتِ ٱلۡوَاقِعَةُ
መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡
2 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 002
لَيۡسَ لِوَقۡعَتِهَا كَاذِبَةٌ
ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡
3 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 003
خَافِضَةٞ رَّافِعَةٌ
ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡
4 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 004
إِذَا رُجَّتِ ٱلۡأَرۡضُ رَجّٗا
ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡
5 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 005
وَبُسَّتِ ٱلۡجِبَالُ بَسّٗا
ተራራዎችም መፍፈርፈርን በተፈረፈሩ ጊዜ (እንደተፈጨ ዱቄት በኾኑ ጊዜ)፡፡
6 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 006
فَكَانَتۡ هَبَآءٗ مُّنۢبَثّٗا
የተበተነ ብናኝ በኾኑም ጊዜ
7 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 007
وَكُنتُمۡ أَزۡوَٰجٗا ثَلَٰثَةٗ
ሦስት ዓይነቶችም በኾናችሁ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)፡፡
8 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 008
فَأَصۡحَٰبُ ٱلۡمَيۡمَنَةِ مَآ أَصۡحَٰبُ ٱلۡمَيۡمَنَةِ
የቀኝ ጓዶችም ምን (የተከበሩ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
9 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 009
وَأَصۡحَٰبُ ٱلۡمَشۡـَٔمَةِ مَآ أَصۡحَٰبُ ٱلۡمَشۡـَٔمَةِ
የግራ ጓዶችም ምን (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
10 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 010
وَٱلسَّـٰبِقُونَ ٱلسَّـٰبِقُونَ
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡
11 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 011
أُوْلَـٰٓئِكَ ٱلۡمُقَرَّبُونَ
እነዚያ ባለሟሎቹ ናቸው፡፡
12 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 012
فِي جَنَّـٰتِ ٱلنَّعِيمِ
በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡
13 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 013
ثُلَّةٞ مِّنَ ٱلۡأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
14 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 014
وَقَلِيلٞ مِّنَ ٱلۡأٓخِرِينَ
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡
15 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 015
عَلَىٰ سُرُرٖ مَّوۡضُونَةٖ
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡
16 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 016
مُّتَّكِـِٔينَ عَلَيۡهَا مُتَقَٰبِلِينَ
በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡
17 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 017
يَطُوفُ عَلَيۡهِمۡ وِلۡدَٰنٞ مُّخَلَّدُونَ
በእነርሱ ላይ ሁል ጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡
18 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 018
بِأَكۡوَابٖ وَأَبَارِيقَ وَكَأۡسٖ مِّن مَّعِينٖ
ከጠጅ ምንጭም በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በጽዋም (በእነርሱ ላይ ይዝዞራሉ)፡፡
19 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 019
لَّا يُصَدَّعُونَ عَنۡهَا وَلَا يُنزِفُونَ
ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡
20 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 020
وَفَٰكِهَةٖ مِّمَّا يَتَخَيَّرُونَ
ከሚመርጡትም ዓይነት እሸቶች፡፡
21 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 021
وَلَحۡمِ طَيۡرٖ مِّمَّا يَشۡتَهُونَ
ከሚሹትም በኾነ የበራሪ ሥጋ (ይዞሩባቸዋል)፡፡
22 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 022
وَحُورٌ عِينٞ
ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡
23 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 023
كَأَمۡثَٰلِ ٱللُّؤۡلُوِٕ ٱلۡمَكۡنُونِ
ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡
24 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 024
جَزَآءَۢ بِمَا كَانُواْ يَعۡمَلُونَ
በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡
25 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 025
لَا يَسۡمَعُونَ فِيهَا لَغۡوٗا وَلَا تَأۡثِيمًا
በውስጥዋ ውድቅ ንግግርንና መውወንጀልን አይሰሙም፡፡
26 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 026
إِلَّا قِيلٗا سَلَٰمٗا سَلَٰمٗا
ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡
27 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 027
وَأَصۡحَٰبُ ٱلۡيَمِينِ مَآ أَصۡحَٰبُ ٱلۡيَمِينِ
የቀኝም ጓዶች ምንኛ (የከበሩ) የቀኝ ጓዶች!
28 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 028
فِي سِدۡرٖ مَّخۡضُودٖ
በተቀፈቀፈ (እሾህ በሌለው) ቁርቁራ ውስጥ ናቸው፡፡
29 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 029
وَطَلۡحٖ مَّنضُودٖ
(ፍሬው) በተነባበረ በሙዝ ዛፍም፡፡
30 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 030
وَظِلّٖ مَّمۡدُودٖ
በተዘረጋ ጥላ ሥርም፡፡
31 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 031
وَمَآءٖ مَّسۡكُوبٖ
በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡
32 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 032
وَفَٰكِهَةٖ كَثِيرَةٖ
ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡
33 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 033
لَّا مَقۡطُوعَةٖ وَلَا مَمۡنُوعَةٖ
የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡
34 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 034
وَفُرُشٖ مَّرۡفُوعَةٍ
ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡
35 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 035
إِنَّآ أَنشَأۡنَٰهُنَّ إِنشَآءٗ
እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡
36 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 036
فَجَعَلۡنَٰهُنَّ أَبۡكَارًا
ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡
37 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 037
عُرُبًا أَتۡرَابٗا
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡
38 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 038
لِّأَصۡحَٰبِ ٱلۡيَمِينِ
ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡
39 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 039
ثُلَّةٞ مِّنَ ٱلۡأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
40 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 040
وَثُلَّةٞ مِّنَ ٱلۡأٓخِرِينَ
ከኋለኞቹም ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
41 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 041
وَأَصۡحَٰبُ ٱلشِّمَالِ مَآ أَصۡحَٰبُ ٱلشِّمَالِ
የግራ ጓደኞችም ምንኛ (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች! ናቸው፡፡
42 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 042
فِي سَمُومٖ وَحَمِيمٖ
በመርዛም ነፋስ በጣም በፈላ ውሃም ውስጥ ናቸው፡፡
43 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 043
وَظِلّٖ مِّن يَحۡمُومٖ
ከጥቁር ጭስም በኾነ ጥላ ውስጥ፡፡
44 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 044
لَّا بَارِدٖ وَلَا كَرِيمٍ
ቀዝቃዛም መልካምም ያልኾነ፡፡
45 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 045
إِنَّهُمۡ كَانُواْ قَبۡلَ ذَٰلِكَ مُتۡرَفِينَ
እነርሱ ከዚህ በፊት ቅምጥሎች ነበሩና፡፡
46 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 046
وَكَانُواْ يُصِرُّونَ عَلَى ٱلۡحِنثِ ٱلۡعَظِيمِ
በታላቅ ኀጢአትም ላይ ይዘወትሩ ነበሩና፡፡
47 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 047
وَكَانُواْ يَقُولُونَ أَئِذَا مِتۡنَا وَكُنَّا تُرَابٗا وَعِظَٰمًا أَءِنَّا لَمَبۡعُوثُونَ
ይሉም ነበሩ፡- «በሞትንና ዐፈር፣ ዐጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ በእርግጥ የምንቀሰቀስ ነን?
48 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 048
أَوَءَابَآؤُنَا ٱلۡأَوَّلُونَ
«የፊተኞቹ አባቶቻችንም?»
49 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 049
قُلۡ إِنَّ ٱلۡأَوَّلِينَ وَٱلۡأٓخِرِينَ
በላቸው፡- «ፊተኞቹም ኋለኞቹም፡፡
50 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 050
لَمَجۡمُوعُونَ إِلَىٰ مِيقَٰتِ يَوۡمٖ مَّعۡلُومٖ
«በተወሰነ ቀን ቀጠሮ በእርግጥ ተሰብሳቢዎች ናቸው፡፡
51 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 051
ثُمَّ إِنَّكُمۡ أَيُّهَا ٱلضَّآلُّونَ ٱلۡمُكَذِّبُونَ
«ከዚያም እናንተ ጠማሞች አስተባባዮች ሆይ!
52 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 052
لَأٓكِلُونَ مِن شَجَرٖ مِّن زَقُّومٖ
« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ፡፡
53 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 053
فَمَالِـُٔونَ مِنۡهَا ٱلۡبُطُونَ
«ከእርሷም ሆዶቻችሁን ሞይዎች ናችሁ፡፡
54 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 054
فَشَٰرِبُونَ عَلَيۡهِ مِنَ ٱلۡحَمِيمِ
«በእርሱ ላይም ከፈላ ውሃ ጠጪዎች ናችሁ፡፡
55 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 055
فَشَٰرِبُونَ شُرۡبَ ٱلۡهِيمِ
«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡»
56 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 056
هَٰذَا نُزُلُهُمۡ يَوۡمَ ٱلدِّينِ
ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡
57 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 057
نَحۡنُ خَلَقۡنَٰكُمۡ فَلَوۡلَا تُصَدِّقُونَ
እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን?
58 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 058
أَفَرَءَيۡتُم مَّا تُمۡنُونَ
(በማኅፀኖች) የምታፈሱትን አያችሁን?
59 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 059
ءَأَنتُمۡ تَخۡلُقُونَهُۥٓ أَمۡ نَحۡنُ ٱلۡخَٰلِقُونَ
እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን?
60 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 060
نَحۡنُ قَدَّرۡنَا بَيۡنَكُمُ ٱلۡمَوۡتَ وَمَا نَحۡنُ بِمَسۡبُوقِينَ
እኛ ሞትን (ጊዜውን) በመካከላችሁ ወሰንን፡፡ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም፡፡
61 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 061
عَلَىٰٓ أَن نُّبَدِّلَ أَمۡثَٰلَكُمۡ وَنُنشِئَكُمۡ فِي مَا لَا تَعۡلَمُونَ
ብጤዎቻችሁን በመለወጥና በዚያ በማታውቁትም (ቅርጽ) እናንተን በመፍጠር ላይ (አንሸነፍም)፡፡
62 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 062
وَلَقَدۡ عَلِمۡتُمُ ٱلنَّشۡأَةَ ٱلۡأُولَىٰ فَلَوۡلَا تَذَكَّرُونَ
የፊተኛይቱንም አፈጣጠር በእርግጥ ዐውቃችኋል፡፡ አትገነዘቡምን?
63 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 063
أَفَرَءَيۡتُم مَّا تَحۡرُثُونَ
የምትዘሩትንም አያችሁን?
64 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 064
ءَأَنتُمۡ تَزۡرَعُونَهُۥٓ أَمۡ نَحۡنُ ٱلزَّـٰرِعُونَ
እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን?
65 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 065
لَوۡ نَشَآءُ لَجَعَلۡنَٰهُ حُطَٰمٗا فَظَلۡتُمۡ تَفَكَّهُونَ
ብነሻ ኖሮ ደረቅ ስብርብር ባደረግነውና የምትደነቁም በኾናችሁ ነበር፡፡
66 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 066
إِنَّا لَمُغۡرَمُونَ
«እኛ በዕዳ ተያዦች ነን፡፡
67 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 067
بَلۡ نَحۡنُ مَحۡرُومُونَ
«በእርግጥም እኛ (ከመጠቀም) የተከለከልን ነን» (ትሉ ነበር)፡፡
68 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 068
أَفَرَءَيۡتُمُ ٱلۡمَآءَ ٱلَّذِي تَشۡرَبُونَ
ያንንም የምትጠጡትን ውሃ አየችሁን?
69 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 069
ءَأَنتُمۡ أَنزَلۡتُمُوهُ مِنَ ٱلۡمُزۡنِ أَمۡ نَحۡنُ ٱلۡمُنزِلُونَ
እናንተ ከደመናው አወረዳችሁትን? ወይስ እኛ አውራጆቹ ነን?
70 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 070
لَوۡ نَشَآءُ جَعَلۡنَٰهُ أُجَاجٗا فَلَوۡلَا تَشۡكُرُونَ
ብንሻ ኖሮ መርጋጋ ባደረግነው ነበር፡፡ አታመሰግኑምን?
71 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 071
أَفَرَءَيۡتُمُ ٱلنَّارَ ٱلَّتِي تُورُونَ
ያቺንም የምትሰብቋትን እሳት አያችሁን?
72 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 072
ءَأَنتُمۡ أَنشَأۡتُمۡ شَجَرَتَهَآ أَمۡ نَحۡنُ ٱلۡمُنشِـُٔونَ
እናንተ ዛፏን ፈጠራችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎችዋ ነን?
73 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 073
نَحۡنُ جَعَلۡنَٰهَا تَذۡكِرَةٗ وَمَتَٰعٗا لِّلۡمُقۡوِينَ
እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡
74 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 074
فَسَبِّحۡ بِٱسۡمِ رَبِّكَ ٱلۡعَظِيمِ
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
75 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 075
۞فَلَآ أُقۡسِمُ بِمَوَٰقِعِ ٱلنُّجُومِ
በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡
76 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 076
وَإِنَّهُۥ لَقَسَمٞ لَّوۡ تَعۡلَمُونَ عَظِيمٌ
እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡
77 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 077
إِنَّهُۥ لَقُرۡءَانٞ كَرِيمٞ
እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
78 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 078
فِي كِتَٰبٖ مَّكۡنُونٖ
በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡
79 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 079
لَّا يَمَسُّهُۥٓ إِلَّا ٱلۡمُطَهَّرُونَ
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡
80 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 080
تَنزِيلٞ مِّن رَّبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
81 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 081
أَفَبِهَٰذَا ٱلۡحَدِيثِ أَنتُم مُّدۡهِنُونَ
በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን?
82 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 082
وَتَجۡعَلُونَ رِزۡقَكُمۡ أَنَّكُمۡ تُكَذِّبُونَ
ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን?
83 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 083
فَلَوۡلَآ إِذَا بَلَغَتِ ٱلۡحُلۡقُومَ
(ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡
84 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 084
وَأَنتُمۡ حِينَئِذٖ تَنظُرُونَ
እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡
85 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 085
وَنَحۡنُ أَقۡرَبُ إِلَيۡهِ مِنكُمۡ وَلَٰكِن لَّا تُبۡصِرُونَ
እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡
86 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 086
فَلَوۡلَآ إِن كُنتُمۡ غَيۡرَ مَدِينِينَ
የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡
87 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 087
تَرۡجِعُونَهَآ إِن كُنتُمۡ صَٰدِقِينَ
እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡
88 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 088
فَأَمَّآ إِن كَانَ مِنَ ٱلۡمُقَرَّبِينَ
(ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡
89 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 089
فَرَوۡحٞ وَرَيۡحَانٞ وَجَنَّتُ نَعِيمٖ
(ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡
90 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 090
وَأَمَّآ إِن كَانَ مِنۡ أَصۡحَٰبِ ٱلۡيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡
91 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 091
فَسَلَٰمٞ لَّكَ مِنۡ أَصۡحَٰبِ ٱلۡيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡
92 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 092
وَأَمَّآ إِن كَانَ مِنَ ٱلۡمُكَذِّبِينَ ٱلضَّآلِّينَ
ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡
93 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 093
فَنُزُلٞ مِّنۡ حَمِيمٖ
ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡
94 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 094
وَتَصۡلِيَةُ جَحِيمٍ
በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡
95 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 095
إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ حَقُّ ٱلۡيَقِينِ
ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡
96 - Al-Waqi'ah (The Inevitable) - 096