እስልምና በአምስት መሰረቶች ተገነባ
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ዐብዱረሕማን ዓብደላህ ቢን ዑመር ቢን ኸጧብ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛ -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ: «እስልምና በአምስት መሰረቶች ተገነባ እነርሱም: 'ላ ኢላሃ ኢለሏህ ወአንነ ሙሐመደን ዐብዱሁ ወረሱሉህ' (ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ የለም፤ ሙሐመድም የአላህ ባሪያና መልክተኛ ናቸው።) ብሎ መመስከር፣ ሶላትን ማቋቋም፣ ዘካ መስጠት፣ በተከበረው የአሏህ ቤት ሐጅ ማድረግ እና የረመዷንን ወር መፆም ናቸው።»
Explanation
Benefits
የሃይማኖቱ መሰረቶች ሁለቱ የምስክርነት ቃላት ናቸው። ስለሆነም አንዲትም ንግግር ሆነች ተግባር ያለነርሱ ተቀባይነት የላትም።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

