ሲበዛ ያሰከረ ነገር ትንሹ ክልክል ነው።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከጃቢር ቢን ዐብደሏህ ረዲየሏሁ ዐንሁማ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ፡ «የአሏህ መልዕክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ብለዋል፡ "ሲበዛ ያሰከረ ነገር ትንሹ ክልክል ነው።"
Explanation
Benefits
ወደ ክልክል የሚያደርሱ መንገዶችን መዝጋት የሚለው መርህ በትክክል የሚተገበር መሆኑን እንረዳለን። ይህም ሁሉንም ወደዚህ ቆሻሻ ነገር የሚያደርሱን መንገዶች ሁሉ በመዝጋት ነው።
አስካሪን ነገር በጥቂቱ እንኳ መውሰድ ወደ ስካር መንገድ የሚያደርስ ስለሆነ መከልከሉን እንረዳለን።
በትንሹም ሆነ አብዝቶ ቢወሰድ የማያሰክር ነገር ክልክል አለመሆኑን እንረዳለን።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

